የአውሮፓ ሕብረት የፖለቲካ መሪዎችንና ታዋቂ ሰዎችን ማነጋገር ጀመረ

Prof. Berhanu Nega, Prof. Merera Gudina and Athlet Lelisa Feyesa in EU parlament

Ethiopia Zare (ረቡዕ ጥቅምት ፴ ቀን ፳፻፱ ዓ.ም. November 9, 2016):- ዛሬ የአውሮፓ ሕብረት በብራስልስ ባደረገው ስብሰባ ላይ ኢትዮጵያውያኖችን ጋብዞ አነጋገረ። ከተጋባዦቹ መካከል ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ፣ ፕ/ር መረራ ጉዲና እና አትሌት ፈይሳ ሌሊሳ ይገኙበታል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ቃጠሎ ደረሰበት

Debre Markos University.

Ethiopia Zare (ማክሰኞ ጥቅምት ፳፱ ቀን ፳፻፱ ዓ.ም. November 8, 2016)፦ የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ትናንት ማታ ቃጠሎ እንደደረሰበት ለኢትዮጵያ ዛሬ የደረሰው ዘገባ ጠቆመ። ቃጠሎው በይበልጥ የደረሰው የአዲስ ገቢ ተማሪዎች የወንዶች ማደሪያ ክፍሎች (ዶርሚተሪ) ላይ ሲሆን፣ ዛሬ ጠዋት ተማሪዎች ከግቢው ለመውጣት ቢሞክሩም እንዳይወጡ ተከልክለዋል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ