ኢሕአፓ እና መድህን አልተገኙም

Ethiopia Zare (ማክሰኞ ሐምሌ 1 ቀን 2000 ዓ.ም. July 8, 2008)፦ መቀመጫውን በውጭ ሀገር ያደረገው የኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ኃይሎች ኅብረት (ዲዴኃኅ) በሜሪላንድ ከተማ በጠራው ሦስተኛ መደበኛ ጉባዔ የድርጅቱን ቀጣይ ሂደት በሚመለከት ተወያይቶ መግለጫ አወጣ።

 

በሸንጎው ስብሰባ ላይ የኢትዮጵያ ህዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ (ኢህአፓ) እና መድኅህን ያልተሳተፉ መሆኑንና ኢድኃኅ አቋማቸውን እንዲያሳውቁ ማሳሰቡን መግለጫው አብራርቷል። (ሙሉውን መግለጫ ለማንበብ እዚህ ይጫኑ!)

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ