የክበበው ገዳ አዲስ ኮሜዲ ስለ መለስና አባ ጳውሎስ ይኮምካል
ክበበው ገዳ በአሜሪካን ሀገር ባሳየው የመድረክ ትእይንት ያቀረበው ስራ በበርካቶች ዘንድ አነጋጋሪ ሆኗል። በዚሁ የመድረክ ስራው በተለይ ኃይሌ ገብረስላሴ ፕሬዝዳንትየመሆን ምኞት ላይና በሟች የቀድሞ ጠ/ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ህልፈት ላይ ያቀረበው ቀልድ ብዙዎችን ያስደነቀ ሲሆን አባ ፓውሎስ በህይወት በነበሩ ጊዜ የነበራቸውን ገጽታ በስራው አካቷል። (ቪድዮውን ለመመልከት የማጫወቻ ቁልፉን ይጫኑ!)