ክብብው ገዳ በአቶ መለስ፣ አባ ጳውሎስና ሃይሌ ከቀለደ በኋላ ያደረገው ቃለ ምልልስ
ክበበው ገዳ ሟቹ ጠ/ሚኒስትር መለስ ዜናዊ፣ ኃይሌ ገብረስላሴ እና አባጳውሎስን የቀድሞ ድርጊት በማውሳት በአሜሪካን ሀገር ስራውን በመድረክ ማቅረቡ ይታወሳል። ይህንን ስራ ለትእይንት ካበቃ በኋላ የተለያዩ ማስፈራሪያዎችን ጨምሮ አድናቆቶችና አበረታች መልእክቶች ደርሰውታል። ክበበው በቫንኩቨር ካናዳ CFRO 100.5FM ከሚተላለፈው መለከት የኢትዮጵያ ራዲዮ ጋር ሰፊ ቃለ ምልልስ አድርጓል። (ቪድዮውን ለመመልከት የማጫወቻ ቁልፉን ይጫኑ!)