የረቡዕ ግጥም ቁጥር ፲፪
እሁድ ጠዋት ተጠራርተው
ጥቂት ሰዎች ተሰባስበው
ቁጭ አድርገው መርዶ አረዱኝ
”ዘሃራ ቤይሩት ሞተች” አሉኝ
እኔ ምንድነኝ ለዘሃራ
ብዬ ነገሩን ሳጣራ
ለካስ ልጄ - ሣራ ብሩ
ሆና ኖሯል - ዘሃራ ኑሩ
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)
እሁድ ጠዋት ተጠራርተው
ጥቂት ሰዎች ተሰባስበው
ቁጭ አድርገው መርዶ አረዱኝ
”ዘሃራ ቤይሩት ሞተች” አሉኝ
እኔ ምንድነኝ ለዘሃራ
ብዬ ነገሩን ሳጣራ
ለካስ ልጄ - ሣራ ብሩ
ሆና ኖሯል - ዘሃራ ኑሩ
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)