የረቡዕ ግጥም ፵፰
ከበደኝ ብላቸው የኑሮዬ ሸክሙ
ተቀላቀል አሉኝ ግባ ከሲስተሙ
ምንድነው የሚባል ይሄ በአማርኛ
ሲስተም ተከትለን አድገናል ወይ እኛ?
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)
ከበደኝ ብላቸው የኑሮዬ ሸክሙ
ተቀላቀል አሉኝ ግባ ከሲስተሙ
ምንድነው የሚባል ይሄ በአማርኛ
ሲስተም ተከትለን አድገናል ወይ እኛ?
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)