የረቡዕ ግጥም ፵፱
ቢሸሽና ቢያመልጥ ቢፈራ ቢደበቅ
ድምፁንም ቢያጠፋ ከሀገሩም ቢርቅ
ፈሪ እንዳይመስላችሁ የሰው ልጅ ለነፍሱ
እሞታለሁ ብሎ አይሳሳም ለራሱ
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)
ቢሸሽና ቢያመልጥ ቢፈራ ቢደበቅ
ድምፁንም ቢያጠፋ ከሀገሩም ቢርቅ
ፈሪ እንዳይመስላችሁ የሰው ልጅ ለነፍሱ
እሞታለሁ ብሎ አይሳሳም ለራሱ
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)