የረቡዕ ግጥም ፪ኛ ዓመት፣ ፳፪
እየተከፉ ጥርስ መግለጥ
እየጸለዩ ማላገጥ
እያነከሱ መሮጥ
እየጾሙ መጠጥ
ተፈጥሮም ይሄን ብታይ
እየዘነበ ፀሐይ
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)
እየተከፉ ጥርስ መግለጥ
እየጸለዩ ማላገጥ
እያነከሱ መሮጥ
እየጾሙ መጠጥ
ተፈጥሮም ይሄን ብታይ
እየዘነበ ፀሐይ
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)