የረቡዕ ግጥም ፪ኛ ዓመት፣ ፳፫
ልጇ ነፍሰ ገዳይ - ስለሆነ እርጉም
እሱን የወለደች - እናቱ ትረገም
ብለው ሲናገሩ
እያሉ ሲያወሩ ...
አትረገም ብዬ - ልጽፍ አሰብኩና
ትረገም ሆነብኝ - «አ»ን እረሳሁና
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)
ልጇ ነፍሰ ገዳይ - ስለሆነ እርጉም
እሱን የወለደች - እናቱ ትረገም
ብለው ሲናገሩ
እያሉ ሲያወሩ ...
አትረገም ብዬ - ልጽፍ አሰብኩና
ትረገም ሆነብኝ - «አ»ን እረሳሁና
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)