የረቡዕ ግጥም ፪ኛ ዓመት፣ ፳፱
እንዳታለቅሱብኝ
ከዚህ ዓለም ስቃይ
አረፈ እያላችሁ
ለቀብር ስትወስዱኝ
በሳጥን ከታችሁ
እንደገና እናንተው
እንዳታለቅሱብኝ
እኔ ነኝ አልቅሼ
መቀበር ያለብኝ
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)
እንዳታለቅሱብኝ
ከዚህ ዓለም ስቃይ
አረፈ እያላችሁ
ለቀብር ስትወስዱኝ
በሳጥን ከታችሁ
እንደገና እናንተው
እንዳታለቅሱብኝ
እኔ ነኝ አልቅሼ
መቀበር ያለብኝ
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)