የረቡዕ ግጥም ፬ኛ ዓመት፣ ቁ. ፭

የነተበ ካባ
ከኛ ፍቅር ጠፍቶ
አገሬ ብትለብስም ደርባ ደራርባ
ለብዙ ዘመናት የታሪክን ካባ
እላይዋ ነተበ አስቀየመ አርጅቶ
ሠርተን ሳናድሰው ከኛ ፍቅር ጠፍቶ
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)
የነተበ ካባ
አገሬ ብትለብስም ደርባ ደራርባ
ለብዙ ዘመናት የታሪክን ካባ
እላይዋ ነተበ አስቀየመ አርጅቶ
ሠርተን ሳናድሰው ከኛ ፍቅር ጠፍቶ
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)