የረቡዕ ግጥም ቁጥር ፲፪

የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5

Star ActiveStar ActiveStar ActiveStar ActiveStar Active

እሁድ ጠዋት ተጠራርተው

ጥቂት ሰዎች ተሰባስበው

ቁጭ አድርገው መርዶ አረዱኝ

”ዘሃራ ቤይሩት ሞተች” አሉኝ

እኔ ምንድነኝ ለዘሃራ

ብዬ ነገሩን ሳጣራ

ለካስ ልጄ - ሣራ ብሩ

ሆና ኖሯል - ዘሃራ ኑሩ

ሙሉውን አስነብበኝ ...

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ