ሕሊና ካቄመ (ክንፈሚካኤል ገረሱ)

ክንፈሚካኤል ገረሱ

ከወዳጅ ቢጣሉ ፈጥነው ይታረቋል፣
ጎረቤት ቢከፋ ሰፈር ይለቀቃል።
ደዌ ቢያጠቃዎት ይሽራል በሐኪም፣
ፈተና ቢበዛ ያልፋል እንደምንም።
ውድቀት ቢያጥለቀልቅ ይሳካል በሂደት፣
አመል ቢነሳዎት ይቃናል በትግስት።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ