ማን እንዳንቺ (ክንፈሚካኤል ገረሱ)
ክንፈሚካኤል ገረሱ
ማን እንዳንቺ እናትዓለም፣
አልዘነጋሽ ለደቂቃ ለሴኮንድም።
ከጨቅላነት አጎልምሰሽ፣
ሲያተኩሰኝ አተኩሶሽ።
ክንፈሚካኤል ገረሱ
ማን እንዳንቺ እናትዓለም፣
አልዘነጋሽ ለደቂቃ ለሴኮንድም።
ከጨቅላነት አጎልምሰሽ፣
ሲያተኩሰኝ አተኩሶሽ።
ክንፈሚካኤል ገረሱ
ምድር ከፍ ብትል ከዋክብት ቢረግፉ፣
ዝሆንና አንበሳ በሕዋ ቢከንፉ።
ውቅያኖሶች ደርቀው ወንዞች ቢፈነጩ፣
አዕዋፍ በድነው አለቶች ቢንጫጩ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...ክንፈሚካኤል ገረሱ
ግራም ኪሎ ሳይሆን የዕውቀት ሚዛኑ፣
ጠረፍ አድማስ ሳይሆን የዕውቀት ወሰኑ፣
ሦስት ነው ደረጃው የጥበብ እርከኑ።
አያቅትም ማልቀስ
አትጠራጠረኝ ይሄን ነገር እወቅ
በሆነው ባልሆነው በውሸት የሚስቅ
ማሳመን ካማረው ካሰበ ለመክሰስ
ምንም አያቅተው የውሸትም ማልቀስ
ሙሉውን አስነብበኝ ...ያሬድ ጥበቡ
የኢትዮጵያዬ ጭንቋ
ግፍ አለማወቋ
እንደ ሌሎች ህዝቦች፣ አለመጨፍለቋ
አለማዋሃዷ፣ አለመለንቀጧ
አንድ አለማድርጓ
በሆደ ሰፊነት ልዩነት ማክበሯ
ነው ያገሬ ታሪክ፣ ነው ያገሬ ክብሯ።