የአቶ ዠ የልማታዊ አርቲስትነት ደብዳቤ
ጌቱ ኃይሉ
አቶ ዠ ደብዳቤ ጻፉ። 40 ዓመት ሙሉ መፈክር ሲጽፉ ኖረው፣ ኖረው፣ ኖረው አሁን አርቲስት ለመሆን የሚያበቃውን ዝግጅት የጨረሱ መስሎ ተሰማቸው። ሰሞኑን ለወጣው ማስታወቂያ “ብቁ ነኝ” ብለው አሰቡ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ጌቱ ኃይሉ
አቶ ዠ ደብዳቤ ጻፉ። 40 ዓመት ሙሉ መፈክር ሲጽፉ ኖረው፣ ኖረው፣ ኖረው አሁን አርቲስት ለመሆን የሚያበቃውን ዝግጅት የጨረሱ መስሎ ተሰማቸው። ሰሞኑን ለወጣው ማስታወቂያ “ብቁ ነኝ” ብለው አሰቡ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...በሕይወት ዘመንህ
ነጻነትን ምረጥ
መብትህን አስከብር
በዳይን ተጋፈጥ
ወደድክም ጠላህም
ምድር ፈሪ አትወድም
እረፈው እንደውም
ብትሞትም አትጸድቅም
ሙሉውን አስነብበኝ ...በደልን አፍኖ - ዝም ብሎ መኖር
ይጠቅማል አትበለኝ - ለስምና ለክብር
ሰው ከተሰበረ - በየዕለቱ ቅስሙ
ኧረ! ምን! ሊበጀው - ምን ሊጠቅመው ስሙ?
ሙሉውን አስነብበኝ ...ከእብዶች መካከል ጤነኛ አንተ ብቻ
መሆኑ ያደርጋል የእብዶች መጫወቻ
ስለዚህ በቶሎ እንደነሱው እበድ
አለዛም ለመምሰል እብደት ተለማመድ
ሙሉውን አስነብበኝ ...ወለላዬ ከስዊድን
ዘመን ፊትሽ ተከምሮ

እየታየ ሥራሽ አምሮ
እንቁጣጣሽ አንድ ብለሽ
አርባ ድረስ ዕድሜ ቆጥረሽ
እንደ ቤቶች የሳቅ ተውኔት
እንደ ጨቤ ስካር ሕይወት
ሞት ራሱን ያሾፍሽበት
ለምንድነው? በይ ንገሪኝ
እባክሽን አደብቂኝ
ሙሉውን አስነብበኝ ...