ቀኝና ግራ - ገጣሚ ማህሙድ እንድሪስ (ከደሴ)

ቀኝህን ሲመታህ ግራህን ስጥ ያለ፣

ከዚያ በመቀጠል ሌላ አላስከተለ?

እኔም ትእዛዙን ባለመቃወሜ፣

በቀኜ አስመትቼ፣ በግራ አስደግሜ፤

ጥቅሱን ጨረስኩና በኔ ድምዳሜ፣

ዘርሬው መጣሁኝ ደርግሜ ደርግሜ።

ሥነጽሑፍ

ቦጋለ ዳኜ - ከካሊፎርንያ

ቅኔ፤ ግጥምና የተለያዩ ድርሰቶች ባጠቃላይ ሲጠሩ 'ሥነ ጽሑፍ' ይባላሉ። ሥነጽሑፍ የሚለው ሐረግ ጥሬ ትርጉም 'የጽሑፍ ውበት' ማለት ነው። ለሥነጽሑፍ ይህ ስያሜ የተሰጠበት አንዱ ምክንያት ድርሰቶች ሲጻፉ በቃል አመራረጥ ጥንቃቄ ማድረግ ተገቢ መሆኑን፤ ሥነ ጽሑፍ መዋብ እንደሚገባው ለመግለጽ ጭምር ይመስለኛል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ