ይድረስ ለአቶ መለስ (ወለላዬ)

ይድረስ ለአቶ መለስ

ከወለላዬ (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)  (Read on PDF)

 «ትዕቢትና ኩራት የሞሉት አናት

ሰይፍና ጎራዴ የመቱት አንገት

አይገላገሉም እንዲህ በቀላሉ

እመሬት ላይ ወድቀው ሳይንከባለሉ።»

ከበደ ሚካኤል

 

ኢትዮጵያዊ ባህል አክብሮት ሳይቀንስ፣

ይሄ ደብዳቤዬ ይድረስ ለአቶ መለስ።

ሥልጣንን ጨብጠው ከቆነጠጡበት፣

እስከ ዛሬ ድረስ አስራ ሰባት ዓመት፣

ኢትዮጵያዊነትን ባህል ልምድ ጥሰው፣

ህዝቡን በቋንቋና በጎሣ ከፋፍለው፣

በፊርማዎ አጽድቀው አገር በመገንጠል፣

ወደብ አልባ አድርገው ባንዲራን በማቅለል፣

ሙሉውን አስነብበኝ ...

አገሬን ደፈሯት (ሴቲቱ)

አገሬን ደፈሯት

 

ድንበሯን ጠባቂ የአርማጭሆን ጀግና

ለአስራ ሰባት ዓመት ቀጥቅጠው መቱና

 

ኢትዮጵያ እናቴን ቀሚሷን ገለቡት

ጠላቶቿን ጋብዘው ክብሯንም ደፈሩት


 

በሴቲቱ (ግንቦት 19 ቀን 2000 ዓ.ም.)

የሙዚቃ አባዜ (ወለላዬ)

ተሾመ ገብረሥላሴ በማዕደ-ኪን እንደጻፈው

ወለላዬ እንደገጠመው

(Read on PDF)

ሙዚቃ ተሰርቶ ተደግሶ ሲቀርብ፣

መሆን የለበትም ምንጊዜም ግብረገብ።

ሰው መርዳት መደገፍ የሚባል ሰበካ፣

በዘፈን ሲገለጽ ልብም አያረካ

ከሰው ቤት እንጀራ አልጫ መረቁ፣

እስከ የኔ ድሃ ስንኝ መፈልቀቁ

ሙሉውን አስነብበኝ ...