የረቡዕ ግጥም ፫ኛ ዓመት፣ ቁ. ፳፫
አረጓት አክርማ
አርባ ሚንስትሮች ገንዘብ የጠገቡ
የሚያወጡት አጥተው አዋጅ የተራቡ
ዓለም ያወቃትን አንዲቷን ከተማ
ሁለት አደረጓት ከፍለው እንዳክርማ
ሙሉውን አስነብበኝ ...አረጓት አክርማ
አርባ ሚንስትሮች ገንዘብ የጠገቡ
የሚያወጡት አጥተው አዋጅ የተራቡ
ዓለም ያወቃትን አንዲቷን ከተማ
ሁለት አደረጓት ከፍለው እንዳክርማ
ሙሉውን አስነብበኝ ...መስፈሪያችን አንሷል
የእነሱን ጥላቻ ጥፋትና በደል
ወደፊትም ገና ያሰቡትን ተንኮል
ለማወቅ አልቻልንም እስካሁን ጨርሶ
ማንነታቸውን መስፈሪያችን አንሶ
ሙሉውን አስነብበኝ ...እንጸልይ
በእኔ እበልጥ እኔ እበልጥ ትርምስ
በራስ ወዳድነት ሱስ
ሕዝብ በሕዝብ ላይ!
ዘመድም በዘመዱ አዋይ!
እጁን ዘረጋ፣ ቃል እምነቱን አፈረሰ
የመጨረሻው ዘመን ደረሰ
ሙሉውን አስነብበኝ ...አቱራጋ ዓለሜ

የአገር የአስተዳደራዊ ሥርዓት በተለወጠና መሪዎች በተቀያየሩ ቁጥር በርካታ የአገሬው ሰዎች ስደት አይኑ ይጥፋ እያሉ ሕይወታቸውን ለመታደግ ተሰደዋል። እንደወጣ የቀረው አንጋፋ ሙዚቀኛ ተሾመ ምትኩ እመጣለሁ ቢልም መምጫ መንገዱ የተጠረገለት አይመስለኝም። ከዓመታት በፊት አገሬን ማዬት እፈልጋለሁ ብሎ ነበር። ሕልሙ እስካሁን አልሞላለትም።
ሙሉውን አስነብበኝ ...እርጅናሽ ወደደኝ
እናቴ ሽበትሽን በሽበቴ አየሁት
ጥርሴም እንደጥርስሽ ረግፎ ሸኘሁት
እንደአንቺው ደፋ አለ ወገቤም ጎበጠ
እርጅናሽ ወደደኝ ካንቺ የበለጠ
ሙሉውን አስነብበኝ ...