አድዋ ሕያው ነው! (አንተነህ እምሩ)
አድዋ የኛ ብቻ ሳይኾን የአፍሪካውንና የመላው ጥቁር ሕዝቦች ድል ነው!
ጀግኞች አባቶቻችን ባደረጉት ተጋድሎ ኢትዮጵያ በነፃነት ኮርታ ኖራለች። አፍሪካውያን ወንድሞቻችንና በቅኝ አገዛዝ ቀንበር የነበሩ የዓለም አገራት የነፃነት ተስፋ የሰነቁትና የቅኝ አገዛዝን ፍጻሜ ትግል የጀመሩት በአባቶቻችን አብሪ ድል ብርሃን አግኝተው ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 4 / 5





ጀግኞች አባቶቻችን ባደረጉት ተጋድሎ ኢትዮጵያ በነፃነት ኮርታ ኖራለች። አፍሪካውያን ወንድሞቻችንና በቅኝ አገዛዝ ቀንበር የነበሩ የዓለም አገራት የነፃነት ተስፋ የሰነቁትና የቅኝ አገዛዝን ፍጻሜ ትግል የጀመሩት በአባቶቻችን አብሪ ድል ብርሃን አግኝተው ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5





በAddis Standard ድረገጽ የተለጠፈው የብልጽግና ፓርቲ ረቂቅ መተዳደሪያ ደንብ ያቃጨለው ደውል ቀላል የማይባልና ላለፉት ሦስት አሥርት ዓመታት ገደማ ኢሕአዴጋዊው የኢትዮጵያ አገረ መንግሥት ግንባታ ፕሮጀክት ሥር ነቀል ለውጥ የሚያስከትል መኾኑን ያበሰረ ወይንም ያረዳ ነው። ይህ ረቂቅ በኢሕአዴግ እኅት ድርጅቶችና በግንባሩ ጠቅላላ ጉባዔ ጸድቆ ወደ ተግባር መግባት ከቻለ የኢትዮጵያ ፌደራሊዝም ቢያንስ በወረቀት ላይ ሰፍሮ ከሚገኘው ያልተማከለ አስተዳደር ወደ ኢሠፓ መሰል የተማከለ አስተዳደር አስፈንጥሮ እንደሚያስገባው እሙን ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 4 / 5





አንዱ ዓለም ተፈራ
አገራችን አሁን ያለችበት የፖለቲካ ቀውስ፤ ሥር መነሻ አለው። ይህ ቀውስ ትክክለኛ መፍትሔ እንዲያገኝና የተጀመረው የለውጥ ሂደት ግቡን እንዲመታ፤ መሠረታዊ የሆኑ የሕብረተሰባችን ግንዛቤዎቻችን ሊለውጡና፤ በአመራሩም በኩል ተገቢ የፖለቲካ እርምጃዎች ሊወሰዱ ይገባቸዋል። ያለው ሐቅ፤ ላለፉት ሃያ ሰባት ዓመታት በትግሬዎች ነፃ አውጪ ግንባር (ሕወሓት) መንግሥት ሲካሄድ የነበረው ዕልቂት፤ አሁንም በየቦታው ቀጥሎ መጧጧፉ ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5





የውጭ አገር ዜግነት ባላቸው ሰዎች የሚተዳደሩ ሚዲያዎችን አስመልክቶ ዐቢይ አሕመድ ለኢሕአዴግ ፓርላማ ያሰሙትን ንግግር/ዛቻ፣ አንዳንድ ቅን ልቦች "ጃዋርን የሚመለከት አይደለም" እያሉ ሊያረጋጉ እየሞከሩ ነው። "እንደአፋችሁ ያድርግልን" እንላለን።
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 3 / 5





አምባቸው ደጀኔ (ከወልዲያ)
ጥቅምት 8 ቀን 2012 ዓ.ም. - የዶ/ር ዐቢይ መጽሐፍ ተመርቋል። እኔም ከዚያ በተያያዘ ራሴን ታምሜ ዋልኩ - አሁን ድረስ። የነበረኝ የEmotional Quotient አንጻራዊ የተሻለ ደረጃ ወርዶብኝ ራሴው ስቸገርና ሰዎችንም ሳስቸግር አመሸሁ። የሚገነዘብህ ሰው ሲጠፋ ራስህን ያምሃል፤ ሲያምህ ሁሉም ነገር ያስጠላሃል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5





ምሕረት ዘገዬ
1. የጠ/ሚንስትሩ የመደመር ልቦለድ መጽሐፍ እየተመረቀ ባለበት በአሁኑ ቅጽበት በአዲስ አበባና በዙሪያዋ ምን እየተደረገ ነው?