ይድረስ ለጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ

ከየሺወርቅ ወንድሜነህ (የኢትዮጵያ ተወላጅ፣ የዓለም ዜጋ - በስዊድን ኗሪ)

የኢትዮጵያ ህዝብ ወደ 85 ሚሊዮን ደርሷል ተብሎ ይገመታል። ከህዝቡ ወደ 57 በመቶ የሚሆነው ለመጠጥና ለምግብ መሥሪያ የሚሆን ውሃ እንኳን በመኖሪያው አካባቢ አያገኝም። ለመፀዳጃ የሚሆን ውሃ የማያገኘውማ ከመቶው 89 ይደርሳል። ከመቶው 38 ያህሉ ህዝብ ሳይጠግብ የሚያድር ደሃ ነው። ከመቶው ስምንቱ ህፃናት አምስት ዓመት ሳይሞላቸው ነው የሚሞቱት። እነዚህ ከሞላ ጎደል ተጨባጭ የሆኑ መረጃዎች ለኢትዮጵያ ህዝብ በጣም መሠረታዊ የሆኑትን ፍላጎቶቹን እንኳን የማሟላት ሁኔታ እንዳልተፈጠረለት የሚያሳዩ ናቸው።

 

ለምን እንዲህ ሆነ? ማን ነው ተጠያቂው? …

ሙሉውን ጽሑፍ በፒ.ዲ.ኤፍ. አስነብበኝ!

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ