የኢትዮጵያ ህዝብ... ወዴት? ክፍል 22 (አያልሰው ደሴ)
ህብረቱ ድህረ-ምርጫ ትኩረት አድርጎ ከተንቀሳቀሰባቸው የትግል ዘርፎች አንዱ የዲፕሎማሲው ክፍል ነነበር። ተቃዋሚው ክፍል በዲፕሎማሲው መስክ የሚያደርገው ትግል የተቀነባበረና አንድ ወጥ እንዲሆን ማድረጉ አስፈላጊ በመሆኑ ቅንጅቱና ህብረቱ አንድ የጋራ አካል አቋቁመው እንዲሰሩ ጥረት የተደረገ ቢሆንም ህብረቱ ብቃቱና ችሎታው ያላቸው አባላትን ያቀፈ አንድ ልዩ አካል (ኮሚቴ) አቋቁሞ ተንቀሳቅሷል። (ሙሉውን ጽሁፍ ለማንበብ ይህንን ይጫኑ)



