(ቻላቸው ዓባይ፣ ጎሹ ገብሩ፣ ዓባይ መንግሥቱ እና አብዩ በለው)

የተባበሩት መንግሥታት ም/ቤት በ1948ና በ1992 ዓ.ም. የዘር ማጥፋትንና የዘር ማጽዳትን ወንጀልች አስመልክቶ ያስተላለፈው ውሳኔ ለዚህ ጦማር እንደ መግቢያ ያገለግሉ ዘንድ የተመረጡ ናቸውና በቅድሚያ እነሱን ይመለከቱ ዘንድ በአክብሮት ተጋብዘዋል። ”ውሳኔ አንድ”፣ ... ”ውሳኔ ሁለት” ...


 

 

ውሳኔ አንድ www.preventgenocide.org/genocide/officialtext.htm

ውሳኔ ሁለት www.un.org/documents/ga/res/47/a47r080.htm

የትግራይ ነፃ አውጪ ግንባር ይህን ኢትዮጵያዊ ዘር ማፅዳት ለምን አስፈለገው?

ከዚህ ቀደም በተለያዩ መድረኮችና መጣጥፎች እንደተገለጠው ሁሉ ወያኔ በጎንደር ህዝብ ላይ በተለይም በወልቃይት ጠገዴና ጠለምት ህዝብ ላይ የፈፀመው ወረራ በሁለት መሰረታዊና እኩይ ጭብጦች ላይ ይነሳል።

 

1ኛ. ለታለመው የ”ታላቋ ትግራይ” እና ለ”ትግሪያዊው ወርቅ” ህዝብ የምግብ ዋስትና የሚያረጋግጥ ለም መሬት በመፈለግ ሲሆን፣

 

2ኛ. ለወደፊት በ”ሀገርነት” ለታጨችው ለ”ታላቋ ትግራይ” ከቀሪው ዓለም ጋር የየብስ የመውጫና የመግቢያ በር ለማግኘት በመቋመጥ የተተለመ ነበር። ... (ሙሉውን ጽሑፍ በፒ.ዲ.ኤፍ. አስነብበኝ!)

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ