ከ1924 - 2002 በኢትዮጵያ የተደረጉ ምርጫዎች ግምገማ (ግርማ ሞገስ)
የሥልጠና ክፍል አምስት ግብ በዐፄ ኃይለስላሴ ዘመነ መንግሥት (1924 -1967)፣ በደርግ ዘመነ መንግሥት (ከ1967 - 1983)፣ እንዲሁም በህወሓት/ኢህአዴግ ዘመነ መንግሥት (1983 - 2002) የተደረጉትን ምርጫዎች በአጭር በአጭሩ መጎብኘት እና መገምገም ነው። ምርጫ 97 ግን በርከት ያሉ ትምህርቶች በመለገሱ ሰፋ አድርገን እንጎበኘዋለን። (ሙሉውን ጽሑፍ በፒ.ዲ.ኤፍ. ለማንበብ እዚኽ ይጫኑ!)



