"ኢትዮጵያ ኬኛ፣ ጣና ኬኛ!" ድንቅ መንፈስ! (የማለዳ ወግ)
ነቢዩ ሲራክ
* "ጣና ኬኛ!" መልዕክቱ ከእንቦጭ አረሙ በላይ ነው
* የመለያየትና የመፈራረስን አደጋ ያከሸፈ መንፈስ
ከኦሮሚያ "ጣና ኬኛ!" እያለ የተመመው ወጣት ክፉውን የእንቦጭን ዐረም ነቃቅሎ እንደማያስወግድ ግልጽ ነው። ጥቂት ወጣቶች ተሸክመውት ጎጃም የገቡት ዋናው መልዕክት የኢትዮጵያዊነት፣ የአብሮነትና የ"አንድ ነን" እንጂ፤ የእንቦጭ ተራ ዐረም አልነበረም። ኢትዮጵያን የመታደግ የታመቀ ታላቅ መንፈስ ያለው መልዕክት ነበር። ዛሬ ያየሁት ፍቅር፣ ዛሬ ያየሁት የአብሮነት፣ የሕብረትና የአንድነት መንፈስ ከሰፊው የጣና እንቦጭ ዐረም በላይ ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...

![ጣና ከፍተኛ ኹለተኛ ደረጃ ት/ቤት፣ ባህር ዳር (ፎቶ፣ Chora, Inc.) Tana High School, Bahirdar, 2010 [Credit: Chora, Inc.]](/amharic/images/doc/images/articles/2017/170802-tana-high-school-bahirdar-01.jpg)







