የመኖሪያ ቤትና የመቃብር ሥፍራ ልቀቁ ጣጣ

አዜብ መስፍን Azeb Mesfinከበደ ኃይሌ

ለዚህ ጽሁፍ መነሻ የሆነኝ የሃውልት፤ የመኖሪያ ቤቶችና የመቃብር ሥፍራዎች የማፍረስ ዘመቻ ስለመካሄዱትና ተዛምዶ ስላላቸው ክስተቶች የታዘብኩትን ጽፌ ለማስነበብ ነው። የቀደሞዋ ቀዳማዊት ወ/ሮ አዜብ መስፍን ከቤተ-መንግሥት እንዲለቅቁ ተጠይቀው በተሰጣቸው የጊዜ ገደብ ውስጥ ያላስረከቡበት ምክንያትም ለማነፃፀር እሞክራለሁ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የኃይማኖት ነጻነት ጥብቅና በኢትዮጵያ

ፕሮፌሰር ዓለማየሁ ገብረማርያም (ትርጉም ከነጻነት ለሃገሬ)

ለውድቀት የተዳረገው የኃይማኖት ነጻነት በኢትዮጵያ

በዚህ ባለፈው ሰኔ ወር ላይ “አንድነት ለኃይማኖት” በሚል ጽሁፍ በኢትዮጵያ ስለሚካሄደው የኃይማኖት ነጻነት ገፈፋ ያለኝን ስጋት ገልጬ ነበር። በዚህም ሳቢያ ኢትዮጵያ ውስጥ አዲሱ የሰብአዊ መብት መጣስ አካሄድ በኃይማኖት ነጻነት ላይ ማነጣጠሩን አሳስቤያለሁ። ስጋቴን ትንሽ ቀለል ያረገልኝ ስርአት የተላበሱት የክርስቲያኑና የሙስሊሙ የኃይሞነት መሪዎች በኃይማኖት ውስጥ የሚሞከረውን አግባብነት የሌለውን ጣልቃ ገብነት ጠንክረው መቃወማቸውን በማየቴ ነበር።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የጀግና ዎሮታ በሰለሞን ለማ ገመቹ - አዲስ መጽሃፍ በገበያ ላይ

"የጀግና ወሮታ" የተሰኘው ፣ የቀድሞውን የኢትዮጵያ ጦር ሰራዊት አባላት የጦር ሜዳ ህይወት የሚያስቃኘው መጽሀፍ ለንባብ በቅቷል።ይህ በፈጸመው የጦር ሜዳ ጀብዱ ‹የጀግና ሜዳሊያ› ተሸላሚ በሆነው በመቶ አለቃ በቀለ በላይ ህይወት ዙርያ የሚያጠነጥነው መጽሀፍ ከተለመደው መንገድ ወጣ ባለ መልኩ ‹ያልተዘመረላቸውን› ተራ ወታደሮችና ባለ አንስተኛ ማዕረግ አዛዦች የጦር ሜዳ ህይወት ያስፈትሻል።

የአገሪቷን ዳር ድንበር ለማስከበር ከበርሀ በርሀ ሲንከራተቱ የኖሩት የኢትዮጵያ ወታደሮች የተሸከሙትን ቀንበር ልክ ፤ ተጋድሎና ጽናታቸውን ፣ በመጨረሻም የጠበቃቸውን መከራ የሚዘክረው "የጀግና ወሮታ" ሰሞኑን የቀድሞው ሰራዊት ከፍተኛ የጦር አዛዦች በተገኙበት በአገር ፍቅር አዳራሽ ተመርቋል።መጽሀፉን በውጪ አገራት ለማከፋፈል የምትፈልጉ ሁሉ ደራሲውን ጋዜጠኛ ሰለሞን ለማ ገመቹን በሚከተለው የኢሜይል አድራሻው ልታገኙት ትችላላችሁ። (የጀግና ዎሮታ በሰለሞን ለማ ገመቹ)

የእስላም ኢትዮጵያውያን የትግል ስልት

ፕ/ር መስፍን ወልደማርያም

በአለፉት ጥቂት ወራት ውስጥ እስላም ኢትዮጵያውያን ማካሄድ የጀመሩት ትግል በዓይነቱም፣ በስፋቱም፣ በአስተሳሰቡም፣ በስሜቱም እስካሁን ድረስ በኢትዮጵያ ውስጥ ከአገዛዙ ጋር ከተደረጉ ትግሎች በጣም የተለየ ነው። በመጀመሪያ ደረጃ ትግሉ ለኃይማኖት ነጻነት ነው፤ ስለዚህም በአገዛዙ በኩል የፖሊቲካ ዓላማና የፖሊቲካ መልክ እየተሰጠው ሲሆን በእስልምና ምእመኖቹ በኩል ግን ትግሉን ከፖሊቲካ የጸዳ ለማድረግ ግሩም የሆነና የተሳካ ጥረት እያደረጉ ነው።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ጄ/ል መሓመድ ሲነሱ፤ ጄ/ል ሞላ ተመለሱ

ኢየሩሳሌም አርኣያ

ባለፈው ወር ከአየር ኃይል አዛዥነታቸው የተነሱት ጄ/ል ሞላ ወደ ቀድሞ ቦታቸው እንደተመለሱ ምንጮች ገለፁ። ጄ/ል ሞላን እንዲተኩ ተደርገው ለሶስት ሳምንት አየር ኃይሉን በዋና አዛዥነት ሲመሩ የሰነበቱት ጄ/ል መሓመድ እንደነበሩ ያረጋገጡት ምንጮች አክለውም ጄ/ል ሞላ ወደ አዛዥነት በመመለሳቸው ጄ/ል መሓመድ ይዘውት ከሰነበቱት ኃላፊነት እንዲነሱ መደረጉን ገልፀዋል። ጄ/ል መሓመድ የአግዚ ክፍለ ጦር ዋና አዛዥ እንደሆኑ ሲታወቅ፤ በተጨማሪ የህወሓት ታጋይ እንደነበሩ ተጠቁሞዋል። አየር ኃይልን ለመምራት የሚያስችል ምንም እውቀት እንደሌላቸው ምንጮቹ ገልፀዋል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ወያኔ በመተካካት ሰበብ ራሱ ያጸደቀውን ሕገ-መንግሥት ጣሰ

ይኸነው አንተሁነኝ

የወያኔ ፓርላማ ሰሞኑን ባካሄደው ስብሰባ ራሱ ያጸደቀውን የይስሙላ ሕገ-መንግሥት በመጣስ ሁለት ተጨማሪ ምክትል ጠቅላይ ሚንስትሮችንና የውጭ ጉዳይ ሚንስትርን ጨምሮ ሌሎች ጥቂት ሚንስትሮችን በመሾም ቀሪው ባለበት እንደሚረግጥ ከኃይለማሪያም ደሳለኝ የቀረበለትን ተቀብሎ አጽድቋል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የተለቀቀው ቪዲዮና የፖለቲካ ውጥንቅጡ እንደምታው

ኢየሩሳሌም አርኣያ

(በህወሓት ውስጥ ከ12 ዓመት በፊት የተፈጠረውን የፖለቲካ ውዝግብ.. የሚያሳየውን ፊልም አሁን ባልታወቁ ወገኖች ተለቋል፤ ለረጅም አመት ይህ ፊልም እንዳይታይ ተድርጎ ቆይቷል፣ ብዙዎች ትርጉሙን ለማወቅ በመጠያቃቸው ... ወደ አማርኛ ለመመለስ ተሞክሯል … ተርጉሚው የትኛውም ወገን ደጋፊ እንዳልሆነ ይታወቅ ...)

ሙሉውን አስነብበኝ ...

በደል ይረሳል ወይስ ይለመዳል (2)

አዜብ መስፍን Azeb Mesfinይኸነው አንተሁነኝ

በደል የረሳል ወይስ ይለመዳል ወገን? አንዳንዶች ሀገራቸውንና ህዝባቸውን ለማገልገል እድሜ ዘመናቸውን እንደጣሩ፣ እንደፈለጉ፣ እንደናፈቁ ሳይሳካላቸው ያልፋሉ። በሌላ በኩል ሌሎች ደግሞ ይህ ወረወቃማ እድል ያለጊዜው እጃቸው ላይ ወድቆላቸው ያላግባብ ያለምንም ጥቅም ሲያሳልፉትና የወገንና የታሪክ ተጠያቂ ሲሆኑ እንመለከታለን።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

"የኢትዮጵያ ዘመናዊ የህፃናት የውጭ ንግድ"

ሔለን ዘውዱ አየለ

የጉዲፈቻ ታሪክ በኢትዮጵያ በባህላዊ መንገድ ሲደረግ የቆየ ነው መቼ እንደተጀመረ በእርግጠኝነት ለማወቅ ባይቻልም በ18 ክፍለ ዘመን በኦሮሞ ብሔረሰብ እንደተጀመረ ይታሰባል። ጉዲፈቻ የሚለው ቃል የመጣው ከኦሮሚኛ ቋንቋ ሲሆን ትርጓሜውም ተፈጥሮዓዊ የወላጅነትና የልጅነት የሥጋ ዝምድና ሳይኖር ከሌላ ሰው አብራክ የተወለደን ልጅ ኢኮኖሚያዊ ማህበራዊ ጥቅሙን ጠብቆ እንደ አብራክ ክፋይ ልጅ ማሳደግ ማለት ነው በኢትዮጵያ የጉዲፈቻ ሕግ ለመጀመሪያ ጊዜ በ1952 ዓ.ም. በወጣው የፍታብሔር ሕግ የሕግ ማዕቀፍ ተሰጥቶታል ይህም ሕግ የሕፃኑን መብት የሚያስጠብቅ ሆኖ የተዘጋጀ ነው።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የሱዛን ራይስ ሸፍጥ በቤንጋዚው ጥቃት ላይ!

ሱዛን ራይስ Susan Riceፕሮፌሰር ዓለማየሁ ገብረማርያም

 ትርጉም ነጻነት ለሃገሬ

በሴፕቴምበር 2፣ 2012 በተባበሩት መንግስታት የአሜሪካዋ አምባሳደር ሱዛን ራይስ በኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ የቀብር ስርአት ላይ ስሜታዊ ሆና የሚያቅለሸልሽ ቃላት ያዘለ ንግግር አነብንባ ነበር። መለስን፤ ”የማይደክምና ራሱን የማይወድ” በአጠቃላይ እሱነቱ ለስራውና ለቤተሰቡ የሆነ ብላዋለች።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ