“ኩኩሉ …” ማለት ይቻላል አይደል? (በፍቃዱ ሞረዳ)
“ለሁሉም በሚበጅ ጉዳይ ላይ ተቀራርቦ ያለመታከት መነጋገር ያስፈልጋል፤ በግራ እጅ እየካቡ በቀኝ መናድ ኪሳራ ነው - በፍቃዱ ሞረዳ (ጋዜጠኛ)
የውጭ አገር ዜግነት ባላቸው ሰዎች የሚተዳደሩ ሚዲያዎችን አስመልክቶ ዐቢይ አሕመድ ለኢሕአዴግ ፓርላማ ያሰሙትን ንግግር/ዛቻ፣ አንዳንድ ቅን ልቦች "ጃዋርን የሚመለከት አይደለም" እያሉ ሊያረጋጉ እየሞከሩ ነው። "እንደአፋችሁ ያድርግልን" እንላለን።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



