“በምርጫ ብቻ”

በሠለጠነ መንገድ ተወዳዳሪም፣ መራጭም፣ ታዛቢም፣ ደጋፊም እንሁን!
ኢትዮጵያ ዛሬ (ርዕሰ አንቀጽ) - የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ (ምርጫ 2013) ቦርድ የዘንድሮውን አገራዊ ምርጫ በተያዘለት ጊዜ ለማከናወን የሚያስችሉ ሥራዎችን እየሠራ ነው። እያጋጠሙት ያሉትን ችግሮች እያሳወቀና የመፍትሔ አቅጣጫ እያስቀመጠ እየተጓዘ መኾኑንም ቦርዱ በተከታታይ ከሚያወጣቸው መግለጫዎች ለመገንዘብ ይቻላል። ሁሉ ነገር አልጋ በአልጋ ባይኾንም ምርጫውን ለማካሔድ ጥረቱን ቀጥሏል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...