ጥሪው የማህጸን፤ ምላሹም የዕትብት ሐዲድነት ነበር
ለልጅ ተክሌ የተሰጠ ምላሽ
ሥርጉተ ሥላሴ
አረሙ ወያኔ በየትኛውም መስፈርት ኢትዮጵያዊነትን የመቀማት ሞራሉም ሆነ አቅሙም የለውም - በጣም በእርግጠኝነት!
ጤና ይስጥልኝ ሞገደኛው ተክሌ እንደምን ሰነበትክ? ደህና ነህ ወይ? የብዕር አጣጣልህ እንደ አቤ ቶኬቻው ውብ ስለሆነ ለረጅም ጊዜ እያደንኩ አነባለሁ። ጠረባህንም አክሎ። በጠረባህ ዙሪያ አንድ ቀን የምለው ይኖረኛል ... ዛሬ ግን ልታገሰው ስላልቻልኩት ማለት ፈለግኩ ... በሦስት ነገሮች ዙሪያ ... እንዲህም እላለሁ ... እኔው ...
ሙሉውን አስነብበኝ ...
የማለዳ ወግ፦ የጅዳ ሸረፍያ እስከ ሽሜሲ የተሰማው የወገን ዋይታና እዚህ ያደረሰን መንገድ!



