ኦቦ ለማን ያናገራቸው እምነት ወይንስ ስሜት
ይገረም አለሙ
የኦሮምያ ክልል ፕሬዝዳንት ለማ መገርሳ ባህር ዳር ተገኝተው ከተናገሩት መካከል ”ኢትዮጵያዊነት ሱስ ነው” የሚለው አስደማሚ ቃል የሚገኝበትን ክፍል በጨረፍታ የሰማሁት ከአሜሪካ ድምጽ ራዲዮ የአማርኛው ክፍል ነው። ሰምቼ ሳልጨርስ ስሜቴ ተለዋወጠ፣ ለራሴም ልረዳው ባልቻልኩ ሁኔታ የለቅሶ ስሜትም ተሰማኝ። በዚህ ስሜት ውስጥ ሆኜ ፈጥነው ወደ አዕምሮዬ የመጡት አይታክቴው አባት ምሁር ፕ/ር መስፍን ናቸው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



