ምላሽ ለየደራሲው ማስታወሻ
መድረኩ ካልተደገፈ፤ ማን ነው የሚደገፈው?
ግርማ ካሣ ( This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it. ) ሚያዝያ 16 ቀን 2002 ዓ.ም.
“… “ከቁጥጥራችን ውጭ የማይሄድ ፌደራሊዝምና የምርጫ ሂደት ከተከተልን ለረጅም ጊዜ ትግራይን ሥልጣን ላይ ማቆየት ይቻላል” ይላሉ እነ መለስ። ስየ ከመነሻውም ይህን ይቃወማል። በዚህ ዘዴ ለረጅም ጊዜ መዝለቅ አንችልም ባይ ነው። አማራው እስከዛሬ እንደተጠቀመበት ኢትዮጵያዊነት የሚለውን በሽፋን ተጠቅመን ውስጥ ውስጡን ግን የትግራይ ተወላጆችን በሀብትና በእውቀት በማጠናከር ለረጅም ጊዜ ልንገዛ እንችላለን። አፄ ዮሐንስ ያደጉትን አንደግምም፤ ሥልጣን ከእጃችን ከወጣች ተመልሶ ማግኘት ከባድ ነው“ ይላል ስየ …»
ተስፋዬ ገብረአብ - ከየደራሲው ማስታወሻ ላይ የተወሰደ ሙሉውን አስነብበኝ ...