እስከ ዘለ አለም!!! (አትክልት አሰፋ - ቫንኩቨር)
የፍቅር፡ የተስፋ እ'መቤት
የነጻነት ምንጭ፤ የደም ውጤት፡
ሰው የመሆን መለኪያ፡
የውበት ጥግ አምሳያ፡
የነጻነት ምልክት፡ መለያ፤
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5





የፍቅር፡ የተስፋ እ'መቤት
የነጻነት ምንጭ፤ የደም ውጤት፡
ሰው የመሆን መለኪያ፡
የውበት ጥግ አምሳያ፡
የነጻነት ምልክት፡ መለያ፤
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5





(ወለላዬ ከስዊድን)
ታላቁ መጽሐፍ መጽሐፈ መክብብ
ምዕራፍ አስራ አራት በአንክሮ ሲነበብ
«... የገዢዎች ቁጣ ሲነሳብህ ችግር
እንዳትነቃነቅ ካለህበት አገር ...»
በሚለው የጸናህ የቆየህ በቃሉ
ለካ! አንተ ኖረሃል ተሜ ባለውሉ
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5





ይህም ያልፋል? የሚሉት ቃል
ትርጉሙ ምን ይሆን? ጃል!
አዎና…
ሁሉም ያልፋል!!!
ቀን ሄዶ ቀን ይተካል፡፡
ይሄ ነጉዶ ያ ይመጣል፤
ትላንት ለዛሬ ይሰጣል፡
ነገም ዛሬን ይወርሳል፡
ዛሬ ትላንት ይሆናል፤
ቀን መቁጠሩ ይቀጥላል፡፡
ህሊና ይንጻ'ንጅ፡
ክፋት ርቆ ከደጅ፤
አይቀር መከወኑ
መተግበር በቀኑ፡፡
ጸጸት አይኑር በውስጥ፡
ህሊናን የሚያፈርስ
ፍቅ'ር የሚደመስስ፤
ማንነትን ንዶ፡
ራስን አዋርዶ፡
አይለፍ'ጅ ቀኑ…?
ዘመን ሁሉ ይለፍ
ይሂድ ይጓዝ ይክነፍ፤
ላይቀር መከወኑ
መተግበር በቀኑ፡፡
ክብርን የሚጎዳ ለቋሚ ለኗሪ
ቀኑ መልካም ሆኖ ካላገኘ አክባሪ
'ይህም ያልፋል'ይሉት ብሂል
ተጀመረ'ጅ በንጥልጥል
ምን ትርጉም አለው ለብቻ
ካላገኘ ሌላ አቻ
ይህም ያልፋል!!! እንደተራ
ታሪክ ሆኖ ካልተወራ
(ተጠናቀቀ ለፈረንጆቹ ገና ዋዜማ ሌሊት 2014)
የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5





ወለላዬ ከስዊድንየአንባብያን ድምፅ: 5 / 5





የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5





የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5





አበራ ለማ
(ለጋሼ ኃይሉ ገሞራው መታሰቢያ)
የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5





የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5





የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5





![]() |
| አጉልተው ለመመልከት እዚህ ይጫኑ! |
(ወለላዬ ከስዊድን)
ጠይም ፊትሽ መጥቆሩን፣
ትንፋሽሽ፣ ጥሎሽ መሸሹን፣
የፊትሽ ወዝ ማጠፈፉን
አካል ቁመናሽ መርገፉን
ሰማሁ እናቴ ሰማሁ፣
አይቻል የለ ችያለሁ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...