“የሴቶችን መብት በማስከበር ለሥልጣን ማጎናጸፍ” አቶ ኦባንግ ሜቶ
የአዲሲቷ ኢትዮጵያ የጋራ ንቅናቄ (አኢጋን) ዳይሬክተር አቶ ኦባንግ ሜቶ ከየካቲት ሠላሳ እስከ መጋቢት ሦስት ቀን በዋሽንግተን ዲሲ በተካሄደው የኢትዮጵያ ሴቶች ዓለም አቀፍ ጉባዔ ላይ “የሴቶችን መብት በማስከበር ለሥልጣን ማጎናጸፍ” በሚል ርዕስ ንግግር አድርገዋል። የአቶ ኦባንግን ሙሉውን ንግግር አስነብበኝ!
የአዲሲቷ ኢትዮጵያ የጋራ ንቅናቄ (አኢጋን) ዳይሬክተር አቶ ኦባንግ ሜቶ ከየካቲት ሠላሳ እስከ መጋቢት ሦስት ቀን በዋሽንግተን ዲሲ በተካሄደው የኢትዮጵያ ሴቶች ዓለም አቀፍ ጉባዔ ላይ “የሴቶችን መብት በማስከበር ለሥልጣን ማጎናጸፍ” በሚል ርዕስ ንግግር አድርገዋል። የአቶ ኦባንግን ሙሉውን ንግግር አስነብበኝ!