የኢትዮጵያ ሕዝብ ለቀረበለት አገርን የማዳን ጥሪ በሕብረት መልስ መሥጠት የሚገባው ወቅት ዛሬ ነው! (ኢዜማ)

ከኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትሕ (ኢዜማ) የተሠጠ መግለጫ
ለኢትዮጵያዊያን የነፃነት፣ እኩልነትና የዴሞክራሲ ጥያቄ የሕይወታቸው አካል ነው ቢባል ማጋነን አይሆንም። ከውጭ ወራሪም ሆነ ከውስጥ አምባገነን አገዛዝ ጋር የሚያደርጉት ትንቅንቅ ዛሬም መቋጫ አላገኘም። በየምዕራፉ ግን የለውጥ ጮራዎች ብልጭ ድርግም ማለታቸው ሕዝባችንን ለሠቀቀን ዳርገውታል።
በዘመናዊት ኢትዮጵያ እንኳን ከአራት በላይ የለውጥ ብልጭታዎች ታሪክ ሆነው አልፈዋል። በሚያሳዝን ሁኔታ ለውጥን ማስተዳደር አለመቻል ዛሬም ትልቁ ፈተናችን ሆኗል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...