የአንድነት ፓርቲ ዲሞክራሲያዊና ደንባዊ አሠራር ተጠናክሮ ይቀጥላል
ከአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ (አንድነት)
ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ የተሠጠ መግለጫ
አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ (አንድነት) በፓርቲነት የተመዘገበበት ጊዜ አንድ ዓመት ያልሞላው ቢሆንም ሠላማዊ ትግሉን ወደፊት የሚያራምዱ በርካታ ተግባራትን አከናውኗል። የተወሰኑ ውስጣዊ ድክመቶች ቢታዩበትም ቀላል የማይባሉ አወንታዊ ውጤቶችን አስመዝግቧል። አንድነት ከቅንጅት የወረሰውን ዓላማ ከግብ ለማድረስና ራዕዩን እውን ለማድረግ አባላቱና ደጋፊዎቹ በሙሉ ልብ በመሥራት ላይ ይገኛሉ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...


