በኮሮና ቫይረስ የተያዘ ሰው አዲስ አበባ ላይ ተገኘ
ኮሮና ቫይረስን በምስል ለማሳየት በበሽታ ቁጥጥርና መከላከል ማዕከል የተሠራጨ
በኢትዮጵያ ውስጥ ኮሮና ቫይረስ የተገኘበት የመጀመሪያው ሰው ጃፓናዊ ነው
ኢዛ (ዓርብ መጋቢት ፬ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. March 13, 2020)፦ በኮሮና ቫይረስ የተያዘ አንድ ጃፓናዊ አዲስ አበባ ውስጥ መገኙቱን ዛሬ መጋቢት 4 ቀን 2012 ዓ.ም. የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።
ቫይረሱ ከተከሰተ ወዲህ ኢትዮጵያ ውስጥ በቫይረሱ የተጠቃ የመጀመሪያው ሰው መገኘቱን አመላክቷል። (ኢዛ)



