PM Abiy Ahmed

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ

ከትግራይ ጉዳይ ጋር ተያይዞ መንግሥት እየወሰደ ያለው እርምጃ

ኢዛ (እሁድ ሰኔ ፳፯ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. July 4, 2021)፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ በወቅታዊ አገራዊ ጉዳይ ላይ ነገ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተገኝተው ማብራሪያ እንደሚሰጡ ተገለጸ።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ በነገው ዕለት (ሰኞ ሰኔ 28 ቀን 2013 ዓ.ም.) በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ይሰጣሉ ተብሎ የሚጠበቀው ማብራሪያ በዋነኝነት ከትግራይ ክልል ጉዳይ ጋር እና ከዚሁ ጋር ተያይዞ መንግሥት እየወሰደ ያለው እርምጃ ላይ ይኾናል። (ኢዛ)

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ