የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በ1147 አመራር እና አባላት ላይ እርምጃ መውሰዱ ተገለጸ
በምርጫው የጸጥታ ችግሮች እንዳይከሰቱ በልዩ ትኩረት እየሠራ እንደሚገኝ አስታወቀ
ኢዛ (ሐሙስ መጋቢት ፴ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. April 8, 2021)፦ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን፤ ባለፉት ዘጠኝ ወራት 1,147 የሚኾኑ የፖሊስ አመራር እና አባላት ላይ ቀላል እና ከባድ የዲሲፕሊን እርምጃ መውሰዱ ተገለጸ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



