የጁንታው ሕወሓት ቡድን በማይካድራ የፈጸመውን ጭፍጨፋ በመቀሌ ለመድገም እየተዘጋጀ መኾኑን ፖሊስ አስታወቀ

Federal Police and TPLF

ጁንታው የሐውዜኑን የፕሮፓጋንዳ ድራማ ሊደግም እንዳሰበ ተጠቆመ

ኢዛ (ሐሙስ ኅዳር ፲፯ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 26, 2020)፦ የሕወሓት ቡድን በመቀሌ ከተማ ውስጥ በማይካድራ የፈጸመውንና ብሔርን መሠረት ያደረገ ጭፍጨፋ (ዘር ማጥፋት) ለመድገም እየተዘጋጀ ስለመኾኑ የፌዴራል ፖሊስ አስታወቀ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

በትግራይ ሕግ የማስከበሩ ዘመቻ የመጨረሻ ምዕራፍ ተጀመረ

PM Abiy Ahmed

ጠቅላይ ሚኒስትሩ የመጨረሻውን ምዕራፍ ለማስፈጸም ለሠራዊቱ ትእዛዝ መሰጠቱን አስታወቁ

ኢዛ (ሐሙስ ኅዳር ፲፯ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 26, 2020)፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ በትግራይ ክልል የሕግ ማስከበር ዘመቻው የመጨረሻው ምዕራፍ ላይ መኾኑንና የተሰጠው የ72 ሰዓታት ጊዜ በመጠናቀቁ የመከላከያ ሠራዊቱ የመጨረሻውንና ሦስተኛውን ምዕራፍ እንዲፈጸም ትእዛዝ መሰጠቱን አስታወቁ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

መንግሥት የማይካድራውን ጭፍጨፋ አወገዘ

Office of the Prime Minister

ድርጊቱ የሕወሓትን ማንነት ያሳየ ነው

ኢዛ (ማክሰኞ ኅዳር ፲፭ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 24, 2020)፦ የሕወሓት ቡድን በማይካድራ ጥቅምት 30 ቀን 2013 ዓ.ም. በንጹኀን ዜጎች ላይ የፈጸመውን ጭካኔ የተሞላበት ተግባር ያወገዘው የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት፤ ዓለምም ይህንን ድርጊት እንዲያወግዝ ጠየቀ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

በማይካድራው ጭፍጨፋ የተገደሉት ከ600 በላይ እንደኾኑ ኢሰመኮ ገለጸ

The Ethiopian Human Rights Commission (EHRC)

የማይካድራው ጭፍጨፋ የግፍና የጭካኔ ወንጀል መኾኑን ኢሰመኮ ይፋ አደረገ
ጨፍጫፊዎቹ ለይተው ያጠቁት “አማራ” እና “ወልቃይቴዎች” ያሉዋቸውን ነው

ኢዛ (ማክሰኞ ኅዳር ፲፭ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 24, 2020)፦ በትግራይ ክልል ምዕራባዊ ዞን በምትገኘው የማይካድራ ከተማ በሲቪል ሰዎች ላይ በተፈጸመው ጭፍጨፋ ሕይወታቸውን ያጡት ዜጎች ከ600 በላይ መኾናቸውንና ድርጊቱ የግፍና ጭካኔ ወንጀል መኾኑን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ዛሬ ማክሰኞ ኅዳር 15 ቀን 2013 ዓ.ም. ባወጣው የመጀመሪያ ደረጃ ሪፖርት አስታወቀ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የብሮድካስት ባለሥልጣን በውጭ ሚዲያዎች ላይ እርምጃ የወሰደበትን ምክንያት አስታወቀ

Ethiopian Broadcasting Authority

ቢቢሲና ጀርመን ድምፅ አማርኛ፣ አልጀዚራ፣ ሮይተርስና ዊልያም ዳቪሰንን በሚመለከት ማብራሪያ ተሰጥቷል

ኢዛ (ሰኞ ኅዳር ፲፬ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 23, 2020)፦ የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለሥልጣን በቅርቡ በውጭ ሚዲያዎችና ዘጋቢዎች ላይ የወሰዳቸውን እርምጃዎች በዝርዝር የሚያመላክት መግለጫ አወጣ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የጠቅላይ ሚኒስትሩ የዓመታት ጥረትና የሕወሓት ቡድን ምላሽ የሚመለከት መረጃ ይፋ ኾነ

PM Abiy Ahmed (L) and Dr. Debretsion Gebremichael (R)

ከሚያዝያ 2010 እስከ ኅዳር 2013 ዋና ዋና ጉዳዮች ይዟል

ኢዛ (ሰኞ ኅዳር ፲፬ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 23, 2020)፦ ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ጠቅላይ ሚኒስትር ኾነው ከተሰየሙበት ዕለት ጀምሮ የሕወሓት ቡድንን በትክክለኛ አቅጣጫ እንዲጓዝና ልዩነቶች ሲፈጠሩ በሰላማዊ መንገድ እንዲፈታ ሲያደርጉ የነበረውን ጥረት የሚያመለክት መረጃ ይፋ ኾነ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

በአድዋ ተንቤን መስመር የሕወሓት አንድ ክፍለ ጦር ተደመሰሰ

State of Emergency Fact Checking

መከላከያ ሠራዊቱ ወደ መቀሌ የሚያደርገውን ግስጋሴ አጠናክሮ ቀጥሏል

ኢዛ (እሁድ ኅዳር ፲፫ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 22, 2020)፦ የአገር መከላከያ ሠራዊት በአድዋ ተንቤን መስመር ማይቅናጥል በተባለውና ልዩ ስሙ ሰላስል በተሰኘው የሐውዜን ተንቤን መገንጠያ መንገድ የገጠመውን የጁንታውን ኃይል ድል እንዳደረገና የጁንታው አንድ ክፍለ ጦር መደምሰሱ ተገለጸ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለሕወሓት የመጨረሻ ያሉትን ማስጠንቀቂያ ሰጡ

PM Abiy Ahmed in military uniform

መቀሌ ለከተመው የጁንታው ቡድን 72 ሰዓታት ተሰጠው

ኢዛ (እሁድ ኅዳር ፲፫ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 22, 2020)፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ሕግ የማስከበሩ ሥራ ሦስተኛውና የመጨረሻው ምዕራፍ ላይ በመደረሱ፤ ለጁንታው ቡድን፣ ለሚሊሻውና ልዩ ኃይሉ የመጨረሻ ያሉትን ማስጠንቀቂያ ሰጡ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

በቀድሞ የሕወሓት ታጋዮች እጅ የነበሩ የጦር መሣሪያዎች በቁጥጥር ሥር ዋሉ

ወልቃይት ጠገዴ

በወልቃይት ጠገዴ ዳንሻ አካባቢ ዲቪዥን የሰፈራ ጣቢያን ለማጥፋት ዓላማ ሊውል ነበር

ኢዛ (እሁድ ኅዳር ፲፫ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 22, 2020)፦ ከቀድሞ የሕወሓት ታጋዮች በርካታ መጠን ያላቸው የጦር መሣሪያዎችን በወልቃይት ጠገዴ ዳንሻ አካባቢ ዲቪዥን የሰፈራ ጣቢያ በቁጥጥር ሥር መዋሉ ተገለጸ። የተያዙት መሣሪያዎች ዲቪዥን የሰፈራ ጣቢያን ለማጥፋት ዓላማ ሊውል ነበር።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የመከላከያ ሠራዊት እዳጋ ሐሙስ ከተማን ተቆጣጠረ

እዳጋ ሐሙስ

መከላከያ ሠራዊት መቀሌ ለመድረስ ጥቂት ቀርቶታል

ኢዛ (እሁድ ኅዳር ፲፫ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 22, 2020)፦ ከሰሞኑ ሽሬ፣ አክሱምና አዲግራት ከተሞችን ሙሉ ለሙሉ የተቆጣጠረው የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ዛሬ እሁድ ኅዳር 13 ቀን 2013 ዓ.ም. ከአዲግራት ወደ መቀሌ የሚወስደው መንገድ ከመቀሌ በቅርብ ርቀት ላይ የምትገኘውን እዳጋ ሐሙስ ከተማን መቆጣጠሩ ተገለጸ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ