አዲግራት ከሕወሓት ሙሉ ለሙሉ ነፃ ወጣች

TPLF and PM Abiy Ahmed

መከላከያ ሠራዊት ወደ መቀሌ እያመራ ነው

ኢዛ (ቅዳሜ ኅዳር ፲ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 19, 2020)፦ የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ዛሬ አዲግራትን ከሕወሓት ኃይል ሙሉ ለሙሉ ነፃ ማውጣቱን ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት ይፋ አደረጉ። የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የመረጃ ማጣሪያ በበኩሉ “የመከላከያ ሠራዊታችን በአሁኑ ጊዜ ወደ መቀሌ እያመራ ነው” በማለት አስታውቋል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የመከላከያ ሠራዊት አክሱምን ሙሉ ለሙሉ፣ አድዋና የአዲግራት ዙሪያን ተቆጣጠረ

Members of the Tigray region special police force parade during celebrations marking the 45th anniversary of the launching of the “Armed Struggle of the Peoples of Tigray” in Mekelle, Ethiopia, on Feb. 19. MICHAEL TEWELDE/AFP VIA GETTY IMAGES

የሕወሓት ጁንታ ተዋጊዎች እና ከድተው ከጁንታው ጋር አብረው የነበሩ እጅ ሰጡ

ኢዛ (ዓርብ ኅዳር ፲፩ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 20, 2020)፦ የአገር መከላከያ ሠራዊት አክሱምን፣ አድዋ እና አዲግራት ዙሪያን መቆጣጠሩንና በርካታ የጁንታው ተዋጊዎችና ከጁንታው ጋር አብረው መከላከያ ሠራዊቱን ሲዋጉ የነበሩ ወታደሮች እጃቸውን እንደሰጡ ተገለጸ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የጉድ ከተማ

Adanech Abiebie

በአዲስ አበባ ባለቤት ያልተገኘላቸው ሕንጻዎች 100 ደርሰዋል

ኢዛ (ሐሙስ ኅዳር ፲ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 19, 2020)፦ በአዲስ አበባ ባለቤት አልባ ናቸው የተባሉ ሕንጻዎች ቁጥር አንድ መቶ መድረሱን የከተማዋ ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ገልጸዋል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ተጨማሪ 76 የጦር መኮንኖች ላይ የእስር ማዘዣ ወጣ

የእስር ማዛዣ ከወጣባቸው 76ቱ የጦር መኮንኖች ውስጥ በምስሉ ላይ ያሉት 36ቱ ናቸው

መኮንኖቹ በአገር ክህደት ወንጀል የተጠረጠሩ ናቸው
14 ጄኔራሎች፣ 58 ኮሎኔሎች፣ አንድ ሻለቃና 3 ሻምበሎች መኾናቸው ታውቋል

ኢዛ (ረቡዕ ኅዳር ፱ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 18, 2020)፦ የአገር ክህደት በፈጸሙ 76 ጄኔራሎች መኮንኖች ከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖችና የበታች ሹማምንቶች ላይ የፍርድ ቤት ማዘዣ ትእዛዝ የወጣባቸው መኾኑን የፌዴራል ፖሊስ አስታውቋል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ሠራዊቱ ወደ መቀሌ እየገሰገሰ ነው

State of Emergency Fact Checking

ጁንታው የሚመካባቸው የኮንክሪት ምሽጎች በመከላከያ ሠራዊት ፈርሰዋል

ኢዛ (ማክሰኞ ኅዳር ፰ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 17, 2020)፦ የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ወደ መቀሌና አክሱም በድል አድራጊነት እየገሰገሰ መኾኑን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የመረጃ ማጣሪያ ዛሬ ይፋ አድርጓል። ሽንፈት የተጎናጸፈው የሕወሓት ጁንታ ታጣቂዎች እየሸሹ እንደኾነ ተገልጿል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

በመጨረሻም የጁንታው ሕወሓት የገንዘብ ምንጮች ደረቁ

EFFORT

ከ60 ቢሊዮብ ብር በላይ ካፒታል ያላቸው የሕወሓት ኩባንያዎች አካውንት ታገደ

ኢዛ (ማክሰኞ ኅዳር ፰ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 17, 2020)፦ በኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ውስጥ በሰፊው እጃቸውን አስገብተው ሲንቀሳቀሱ የቆዩና ከ60 ቢሊዮን ብር በላይ ካፒታል እንዳላቸው የሚታመኑት 34 የሕወሓት ኩባንያዎች የባንክ አካውንት ታገደ። የጁንታው ሕወሓት ቡድን የገንዘብ ምንጮች በስተመጨረሻ ደረቁ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ለመከላከያ ክብር እቆማለሁ!

ለመከላከያ ክብር እቆማለሁ!

በመላው ዓለም የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ከመከላከያ ሠራዊቱ ጋር መቆማቸውን አስታወቁ

ኢዛ (ማክሰኞ ኅዳር ፰ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 17, 2020)፦ ለመከላከያ ክብር እቆማለሁ በሚል ዛሬ ማክሰኞ ኅዳር 9 ቀን ከጠዋቱ 5 ሰዓት ተኩል የተካሔደው ፕሮግራም በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች እና በዓለም አቀፍ ደረጃ ኢትዮጵያውያን በሚገኙበት አካባቢ ለመከላከያ ሠራዊቱ ያላቸውን ክብር በሚገልጹ ፕሮግራሞች ተካሒደዋል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ለትግራይ ልዩ ኃይልና ሚሊሺያ የተሰጠው የ72 ሰዓት ጊዜ ገደብ አለቀ

PM Abiy Ahmed

የጊዜ ገደብ ስላለቀ ወደ መጨረሻው የሕግ ማስከበር ሥራ እንደሚገባ ዶ/ር ዐቢይ አስታወቁ

ኢዛ (ማክሰኞ ኅዳር ፰ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 17, 2020)፦ የትግራይ ልዩ ኃይልና ሚሊሽያ የስግብግቡ ጁንታ እኩይ ዓላማ ማስፈጸሚያ ከመኾን ይልቅ እጁን እንዲሰጥ የተሰጠው የሦስት ቀን የጊዜ ገደብ በመጠናቀቁ፤ ወደ መጨረሻው የሕግ ማስከበር ተግባር እንደሚገባ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ገለጽ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

በየአካባቢው ከፍተኛ መጠን ያላቸው የጦር መሣሪያዎች እየተያዙ ነው

ሕወሓት ሊጠቀምባቸው የነበሩና በአማራ ፖሊስ መያዛቸው ከተገለጹት መሣሪያዎች በከፊል

በአዲስ አበባ አንድ ሺህ ሽጉጦች ተይዘዋል
በሑመራ ከፍተኛ መጠን ያለው የጦር መሣሪያ ተይዟል፤ በሱር ኮንሽትራክሽን ካምፕ ውስጥ ጭምር

ኢዛ (ሰኞ ኅዳር ፯ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 16, 2020)፦ ባለፉት ጥቂት ቀናት በተደረጉ ፍተሻዎች ከአንድ ሺህ በላይ ሽጉጦችን ጨምሮ ሌሎች በርካታ የጦር መሣሪያዎችን መያዙን የፌዴራል ፖሊስ አስታወቀ። በቃፍታ ሑመራ በሚገኘውና በሕወሓት ባለቤትነት በሚተዳደርው የሱር ኮንስትራክሽንም በርካታ የጦር መሣሪያዎች ተይዘዋል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ