አዲግራት ከሕወሓት ሙሉ ለሙሉ ነፃ ወጣች
መከላከያ ሠራዊት ወደ መቀሌ እያመራ ነው
ኢዛ (ቅዳሜ ኅዳር ፲ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 19, 2020)፦ የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ዛሬ አዲግራትን ከሕወሓት ኃይል ሙሉ ለሙሉ ነፃ ማውጣቱን ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት ይፋ አደረጉ። የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የመረጃ ማጣሪያ በበኩሉ “የመከላከያ ሠራዊታችን በአሁኑ ጊዜ ወደ መቀሌ እያመራ ነው” በማለት አስታውቋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



