ኬሪያ ኢብራሒም እጅ በመስጠት የመጀመሪያ ኾኑ
የእስር ማዘዣ ከወጣባቸው 46 የሕወሓት ከፍተኛ ባለሥልጣናት አንዷ ነበሩ
ኢዛ (ማክሰኞ ኅዳር ፳፪ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. December 1, 2020)፦ የሕወሓት ጁንታ ቡድን አባልና በሕግ ሲፈለጉ የነበሩት የቀድሞ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ወይዘሮ ኬሪያ ኢብራሒም እጅ በመስጠት የመጀመሪያዋ ኾኑ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ማክሰኞ ኅዳር ፳፪ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. December 1, 2020)፦ የሕወሓት ጁንታ ቡድን አባልና በሕግ ሲፈለጉ የነበሩት የቀድሞ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ወይዘሮ ኬሪያ ኢብራሒም እጅ በመስጠት የመጀመሪያዋ ኾኑ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሰኞ ኅዳር ፳፩ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 30, 2020)፦ ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ጠቅላይ ሚኒስትር ኾነው ከተሾሙ ዕለት ጀምሮ በሕወሓት ቡድን በተለያዩ ክልከላዎች ሲያደረግባቸው እንደነበርና፣ ወደ ቢሮና ወደ ቤት እንዳይገቡ ክልከላ ሲፈጽምባቸው የነበረ መኾኑን አስታወቁ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (እሁድ ኅዳር ፳ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 29, 2020)፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ በነገው ዕለት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በመቅረብ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ማብራሪያ እንደሚሰጡ ተመለከተ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ቅዳሜ ኅዳር ፲፱ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 28, 2020)፦ በትግራይ ክልል ሲካሔድ የቆየው ሕግን የማስከበር ዘመቻ መጠናቀቁን ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ቅዳሜ ኅዳር ፲፱ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 28, 2020)፦ የተለያዩ ሚዲያዎችን በመጠቀም አገር አፍራሽ መረጃ በማሰራጨት የተለዩ ስምንት ግለሰቦችና 27 ወታደራዊ ሹማምንት ላይ የመያዣ ትእዛዝ መውጣቱን ፌዴራል ፖሊስ አስታውቋል። ዳንኤል ብርሃኔና አሉላ ሰለሞን ይገኙበታል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ቅዳሜ ኅዳር ፲፱ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 28, 2020)፦ የመከላከያ ሠራዊቱ መቀሌን ሙሉ ለሙሉ መቆጣጠሩን ተገለጸ። ጠቅላይ ሚስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ የትግራይ ሕዝብ ከስግብግቡ ጁንታ ጋር አለመኾኑን በተግባር ማስመስከሩንና በዚህ ዘመቻ ንጹኀን ዜጎች ዒላማ ሳይኾኑ ከተሞችንና ቅርሶቻችን ሳይጎዱ መቀሌ ለመግባት መቻሉንም አስታወቁ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ቅዳሜ ኅዳር ፲፱ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 28, 2020)፦ ዛሬ ኅዳር 19 ቀን 2013 ዓ.ም. የአገር መከላከያ ሠራዊት የመረጃ ገጽ ይፋ እንዳደረገው፤ መረጃው በራያ ግንባር አካባቢ የሕወሓት ጁንታ ቡድን በአዲ ምስኖ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ብዛት ያላቸው የጦር መሣሪያዎች አከማችቶ እንደነበር ገልጿል። ይህም ሕዝቡን አስቆጥቷል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ዓርብ ኅዳር ፲፰ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 27, 2020)፦ የሕወሓት ጁንታ ቡድን ከደቂቃዎች በፊት ወደ አስመራ የተለያዩ ከተሞች ሮኬቶችን ተኩሷል። ሮኬቶቹ የመኖሪያ አካባቢዎች ላይ ያረፉ ሲሆን፤ ስላደረሱት ጉዳት ገና በመጣራት ላይ ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ዓርብ ኅዳር ፲፰ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 27, 2020)፦ የአገር መከላከያ ሠራዊት መቀሌን እና የወንጀለኛውን ጁንታ ቡድን አባላት ለመቆጣጠር የሚያስችሉትን ስትራቴጂክ ቦታዎችን መያዙንና በጥቂት ቀናት ውስጥ የጁንታውን አባላት ለሕግ የሚያቀርቡ መኾኑን ሌተናል ጄኔራል ሐሰን ኢብራሒም አስታወቁ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ዓርብ ኅዳር ፲፰ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 27, 2020)፦ በአገር ውስጥና በውጭ የሰብአዊ መብት ተሟጋቾች ጨምሮ፤ በኢትዮጵያ መንግሥትና ሕዝብ በብርቱ በተወገዘው የማይካድራው ጭፍጨፋ የሟቾች ቁጥር አሁን ከሚገለጸው ከ600 በላይ እንደሚኾን ማረጋገጫዎች እየተገኙ ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...