ኬሪያ ኢብራሒም እጅ በመስጠት የመጀመሪያ ኾኑ

ኬሪያ ኢብራሒም

የእስር ማዘዣ ከወጣባቸው 46 የሕወሓት ከፍተኛ ባለሥልጣናት አንዷ ነበሩ

ኢዛ (ማክሰኞ ኅዳር ፳፪ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. December 1, 2020)፦ የሕወሓት ጁንታ ቡድን አባልና በሕግ ሲፈለጉ የነበሩት የቀድሞ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ወይዘሮ ኬሪያ ኢብራሒም እጅ በመስጠት የመጀመሪያዋ ኾኑ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

አዳዲስ እና ያልተነገሩ ሚስጥሮች ይፋ የኾኑበት የጠቅላይ ሚኒስትሩ ማብራሪያ እያነጋገረ ነው

PM Abiy Ahmed speaks during a question and answer session with Parliament members in Addis Ababa, Ethiopia, November 30, 2020

ሕወሓት ዶ/ር ዐቢይ ጠ/ሚኒስትር ከኾኑ በኋላ ወደ ቢሮም ኾነ ወደ መኖሪያ ቤታቸው እንዳይገቡ ይከለክላቸው እንደነበር ይፋ አደረጉ

ኢዛ (ሰኞ ኅዳር ፳፩ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 30, 2020)፦ ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ጠቅላይ ሚኒስትር ኾነው ከተሾሙ ዕለት ጀምሮ በሕወሓት ቡድን በተለያዩ ክልከላዎች ሲያደረግባቸው እንደነበርና፣ ወደ ቢሮና ወደ ቤት እንዳይገቡ ክልከላ ሲፈጽምባቸው የነበረ መኾኑን አስታወቁ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በልዩ ስብሰባ ለፓርላማ ማብራሪያ ይሰጣሉ

PM Abiy Ahmed

ዋነኛ አጀንዳው ከትግራይ ክልል ሕግ ማስከበር ጋር እንደሚያያዝ ይጠበቃል

ኢዛ (እሁድ ኅዳር ፳ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 29, 2020)፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ በነገው ዕለት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በመቅረብ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ማብራሪያ እንደሚሰጡ ተመለከተ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

በትግራይ ሕግ የማስከበር ዘመቻው መጠናቀቁን ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ ገለጹ

PM Abiy Ahmed

ቀጣይ ሥራ ክልሉን ማልማትና ወንጀለኞችን ማደን ነው

ኢዛ (ቅዳሜ ኅዳር ፲፱ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 28, 2020)፦ በትግራይ ክልል ሲካሔድ የቆየው ሕግን የማስከበር ዘመቻ መጠናቀቁን ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

27 በአገር ክህደት የተጠረጠሩ የጦር መኮንኖች የመያዣ ትእዛዝ ወጣ

Daniel Berhane, Prof Hizkiel Gebissa and Alula Solomon

ዳንኤል ብርሃኔና ከፍተኛ መረጃ በማሰራጨት የተጠረጠሩት 7 ሰዎች ላይም ትእዛዝ ወጥቷል

ኢዛ (ቅዳሜ ኅዳር ፲፱ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 28, 2020)፦ የተለያዩ ሚዲያዎችን በመጠቀም አገር አፍራሽ መረጃ በማሰራጨት የተለዩ ስምንት ግለሰቦችና 27 ወታደራዊ ሹማምንት ላይ የመያዣ ትእዛዝ መውጣቱን ፌዴራል ፖሊስ አስታውቋል። ዳንኤል ብርሃኔና አሉላ ሰለሞን ይገኙበታል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

መከላከያ ሠራዊቱ መቀሌን ሙሉ ለሙሉ ተቆጣጠረ

Gen. Berhanu Julla and PM Abiy Ahmed

“የትግራይ ሕዝብ ከጁንታው ጋር ያለመኾኑን አስመስክሯል” ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ

ኢዛ (ቅዳሜ ኅዳር ፲፱ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 28, 2020)፦ የመከላከያ ሠራዊቱ መቀሌን ሙሉ ለሙሉ መቆጣጠሩን ተገለጸ። ጠቅላይ ሚስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ የትግራይ ሕዝብ ከስግብግቡ ጁንታ ጋር አለመኾኑን በተግባር ማስመስከሩንና በዚህ ዘመቻ ንጹኀን ዜጎች ዒላማ ሳይኾኑ ከተሞችንና ቅርሶቻችን ሳይጎዱ መቀሌ ለመግባት መቻሉንም አስታወቁ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ሕዝብን ያስቆጣውና በቤተ ክርስቲያን ውስጥ የተገኘው የጦር መሣሪያ

የሕወሓት ጁንታ ቡድን በአዲ ምስኖ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ያከማቻቸው የጦር መሣሪያዎች

የተገኙት የመድፍ ጥይቶችና የቢኤም መሣሪያዎች ናቸው

ኢዛ (ቅዳሜ ኅዳር ፲፱ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 28, 2020)፦ ዛሬ ኅዳር 19 ቀን 2013 ዓ.ም. የአገር መከላከያ ሠራዊት የመረጃ ገጽ ይፋ እንዳደረገው፤ መረጃው በራያ ግንባር አካባቢ የሕወሓት ጁንታ ቡድን በአዲ ምስኖ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ብዛት ያላቸው የጦር መሣሪያዎች አከማችቶ እንደነበር ገልጿል። ይህም ሕዝቡን አስቆጥቷል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ለሁለተኛ ጊዜ የሕወሓት ሮኬቶች ወደ አስመራ ተተኩሰዋል

Asmara

በመኖሪያ አካባቢዎች ላይ አርፈዋል

ኢዛ (ዓርብ ኅዳር ፲፰ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 27, 2020)፦ የሕወሓት ጁንታ ቡድን ከደቂቃዎች በፊት ወደ አስመራ የተለያዩ ከተሞች ሮኬቶችን ተኩሷል። ሮኬቶቹ የመኖሪያ አካባቢዎች ላይ ያረፉ ሲሆን፤ ስላደረሱት ጉዳት ገና በመጣራት ላይ ነው።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

መቀሌና ጁንታው በጥቂት ቀናት እንደሚያዙ ተገለጸ

ሌተናል ጄኔራል ሐሰን ኢብራሒም

ሠራዊቱ መቀሌን ለመቆጣጠር ስትራቴጂክ ቦታ ይዟል
በሁሉም ግንባር ሠራዊቱ ድል ማድረጉንና የቀረው መቀሌ ብቻ ነው

ኢዛ (ዓርብ ኅዳር ፲፰ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 27, 2020)፦ የአገር መከላከያ ሠራዊት መቀሌን እና የወንጀለኛውን ጁንታ ቡድን አባላት ለመቆጣጠር የሚያስችሉትን ስትራቴጂክ ቦታዎችን መያዙንና በጥቂት ቀናት ውስጥ የጁንታውን አባላት ለሕግ የሚያቀርቡ መኾኑን ሌተናል ጄኔራል ሐሰን ኢብራሒም አስታወቁ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

በማይካድራው ጭፍጨፋ የሟቾች ቁጥር እየጨመረ ነው

Mai-Kadra massacre

የጅምላ መቃብሮች እየተገኙ ነው

ኢዛ (ዓርብ ኅዳር ፲፰ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 27, 2020)፦ በአገር ውስጥና በውጭ የሰብአዊ መብት ተሟጋቾች ጨምሮ፤ በኢትዮጵያ መንግሥትና ሕዝብ በብርቱ በተወገዘው የማይካድራው ጭፍጨፋ የሟቾች ቁጥር አሁን ከሚገለጸው ከ600 በላይ እንደሚኾን ማረጋገጫዎች እየተገኙ ነው።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ