ለአገር መከላከያ የሚሰጠው ድጋፍ ቀጥሏል
ድጋፉን በማዕከል ለማድረግ ኮሚቴ ተዋቅሯል
ኢዛ (ረቡዕ ኅዳር ፪ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 11, 2020)፦ ለመከላከያ ሠራዊት እየተደረገ ያለውን ድጋፍ ለማስተናገድ የተለያዩ የፌደራል ተቋማትን ያሳተፈ ብሔራዊ ኮሚቴ መቋቋሙንና የመከላከያ ሠራዊት እያካሔደ ያለውን ሕግን የማስከበር ሥራ በመደገፍ ሕብረተሰቡ ፍቅርና ክብሩን እየገለጸ እንደሚገኝ የሰላም ሚኒስትሯ ወ/ሮ ሙፈሪያት ካሚል ገለጹ። ሚኒስትሯ ይህንን የገለጹት በወቅታዊ አገራዊ ጉዳይ በተዘጋጀ መድረክ ላይ ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



