መከላከያ ሠራዊቱ በሑመራ መስመር በርካታ ቦታዎችን መቆጣጠሩ ተገለጸ

Gen. Mohammed Tesema and Gen. Berhanu Jula

“በከሃዲው ሕወሓት እጅ ያሉ ከባድ መሣሪያዎችን ሙሉ በሙሉ ወድመዋል” ኤታማዦር ሹሙ ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ

ኢዛ (እሁድ ጥቅምት ፳፱ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 8, 2020)፦ የመከላከያ ሠራዊት የሑመራ ሱዳን መንገድን ጨምሮ ማይዳሊ፣ ደንሻ፣ ባዕከር፣ ልጉዲ፣ የሑመራ አውሮፕላን ማረፊያን መቆጣጠሩንና በምዕራብ ግንባር እያደረገ ያለውን ጥቃት መቀጠሉን የመከላከያ ኢንዶክትሬሽን አስታወቀ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

በትግራይ ክልል የባንክ ቅርንጫፎች እየተዘረፉ መኾኑ ተገለጸ

National Bank of Ethiopia (NBE), left and TPLF, right

ብሔራዊ ባንክ ቅርንጫፎቹ ተዘግተው ይቆዩ ብሏል

ኢዛ (እሁድ ጥቅምት ፳፱ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 8, 2020)፦ በሕወሓት ውስጥ ያለው ቡድን በክልሉ በሚገኙ ባንኮች ላይ ዘረፋ እየፈጸመ መኾኑንና አሁን ባለው ሁኔታ በትግራይ ክልል ያሉ የባንክ ቅርንጫፎች አገልግሎት መስጠት ስለማይችሉ ተዘግተው እንዲቆዩ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አሳሰበ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቁልፍ የኃላፊነት ቦታዎች ላይ ሹመት ሰጡ

አቶ ተመስገን ጥሩነህ እና አቶ ደመቀ መኮንን

አቶ ደመቀ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትርነትን ደርበው ያዙ
የጦር ኃይሎች ኤታማዦር ሹሙና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ተነስተዋል
ሌ/ጄኔራል አበባው ምክትል ኤታማዦር ሹም ኾነዋል
የደኅንነትና የፌዴራል ፖሊስ በአዲስ አበባ አመራሮች እንዲመሩ ተደርጓል

ኢዛ (እሁድ ጥቅምት ፳፱ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 8, 2020)፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ቁልፍ በሚባሉ የኃላፊነት ቦታዎች ላይ ሹም ሽር አካሔዱ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ሕወሓት አዲስ አበባን ለማወክ ያዘጋጃቸው 355 የጦር መሥሪያዎች ተያዙ

ሕገወጥ የጦር መሣሪዎያዎች

162 ተጠርጣሪዎችም በቁጥጥር ሥር ውለዋል
ከሱዳን በገዳሪፍ በኩል ሊገባ የነበረ 95 ሺህ ጥይት ከነግለሰቦቹ ተያዘ

ኢዛ (እሁድ ጥቅምት ፳፱ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 8, 2020)፦ በአዲስ አበባና በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች ሕወሓት ለጥፋት ተልዕኮ ያዘጋጃቸው የጦር መሣሪዎያዎችና ተልዕኮውን ለማስፈጸም ሲንቀሳቀሱ ነበሩ የተባሉ ተጠርጣሪዎች እየተያዙ ሲሆን፤ በዛሬው ዕለት (እሁድ ጥቅምት 29 ቀን 2013 ዓ.ም.) ብቻ በአዲስ አበባ ከ355 በላይ የጦር መሣሪያዎች ተይዘዋል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ከአማራ ርዕሰ መስተዳድርነት አቶ ተመስገን ጥሩነህ ለቀው በአዲስ ተተኩ

አቶ አገኘው ተሻገር እና አቶ ተመስገን ጥሩነህ

አዲሱ ተሿሚ አቶ አገኘው ተሻገር ናቸው

ኢዛ (እሁድ ጥቅምት ፳፱ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 8, 2020)፦ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር በመኾን ሲያገለግሉ የነበሩት አቶ ተመስገን ጥሩነህ ኃላፊነታቸውን ለቅቀው አዲስ ርዕሰ መስተዳድር ተመረጠ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ሁለት የኤፈርት ሕንጻዎች በጸጥታ ኃይሉ ተከቧል

ኤፈርት

ማንም መግባትና መውጣት እንዳይችል ተከልክሏል

ኢዛ (እሁድ ጥቅምት ፳፱ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 8, 2020)፦ አዲስ አበባ በቦሌ መንገድ ቦሌ ማተሚያ ቤት አካባቢ የሚገኘው የሱር ኮንስትራክሽን ዋና መሥሪያ ቤትና ሜጋ ሕንጻ በመባል የሚታወቁት በኤፈርት ባለቤትነት የሚተዳደሩት ሁለቱ ሕንጻዎች በአሁኑ ወቅት በጸጥታ ኃይሎች መከበባቸው ተገለጸ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ትውልደ ኢትዮጵያውያኖቹ በአሜሪካ ምርጫ ቀንቷቸዋል

Samra Brouk and Alexander Assefa

በኔቫዳና በኒው ዮርክ ሪፐብሊካንን አሸንፈዋል
ሳምራ ብሩክ በኒው ዮርክ የመጀመሪያዋ ትውልደ ኢትዮጵያዊ ሴናተር ኾናለች

ኢዛ (ቅዳሜ ጥቅምት ፳፰ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 7, 2020)፦ በአሜሪካ የዴሞክራት ፓርቲን ወክለው በሁለት የአሜሪካ ግዛቶች ለምርክ ቤት አባልነት እጩ ኾነው በመቅረብ የሪፐብሊካን ተፎካካሪዎቻቸውን አሸንፈዋል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ዶክተር ዐቢይ አሕመድ ጆ ባይደንና ምክትላቸውን እንኳንም አሸነፋችሁ አሉ

PM Abiy Ahmed (L), Elected President Joe Biden (M) and Vice President. Ms. Harris, Kamala

ተመራጩ ፕሬዝዳንት ከጥቂት ሰዓታት በኋላ ንግግር ያደርጋሉ ተብሎ እየተጠበቀ ነው

ኢዛ (ቅዳሜ ጥቅምት ፳፰ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 7, 2020)፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ለተመራጩ የአሜሪካ ፕሬዝዳንትት ጆ ባይደን እና ለምክትላቸው ካማላ ሐሪስ የእንኳን ደስ አላችሁ የሚል የደስታ መግለጫ መልእክት አስተላልፈዋል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ጆ ባይደን 46ኛው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት መኾናቸው ተረጋገጠ

ጆ ባይደን

በኢትዮጵያውያን ጥርስ የተነከሰባቸው ትራምፕ በትውልደ ኢትዮጵያውያን ጭምር ተቀጥተዋል

ኢዛ (ቅዳሜ ጥቅምት ፳፰ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 7, 2020)፦ ከታላቁ ህዳሴ ግድብ ጋር ተያይዞ ኢትዮጵያውያንን በብርቱ ባስቆጣ ንግግራቸው የምናስታውሳቸውና ከጃንዋሪ በኋላ የቀድሞ ፕሬዝዳንት የሚባሉት ዶናልድ ትራም በዴሞክራቱ እጩ ጆ ባይደን መሸነፋቸው እውን ኾነ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የፌዴሬሽን ምክር ቤት በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር እንዲቋቋም ወሰነ

የፌዴሬሽን ምክር ቤት

የፌዴራል መንግሥት በክልሉ ጣልቃ እንዲገባ በሙሉ ድምፅ ውሳኔ አሳለፈ

ኢዛ (ቅዳሜ ጥቅምት ፳፰ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 7, 2020)፦ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ዛሬ ቅዳሜ 28 ቀን 2013 ዓ.ም. ባካሔደው አስቸኳይ ስብሰባ የፌዴራል መግንሥት በትግራይ ክልል ጣልቃ እንዲገባና ለክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር እንዲቋቋም የቀረበለትን ሐሳብ በሙሉ ድምፅ አጸደቀ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ