መከላከያ ሠራዊቱ በሑመራ መስመር በርካታ ቦታዎችን መቆጣጠሩ ተገለጸ
“በከሃዲው ሕወሓት እጅ ያሉ ከባድ መሣሪያዎችን ሙሉ በሙሉ ወድመዋል” ኤታማዦር ሹሙ ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ
ኢዛ (እሁድ ጥቅምት ፳፱ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 8, 2020)፦ የመከላከያ ሠራዊት የሑመራ ሱዳን መንገድን ጨምሮ ማይዳሊ፣ ደንሻ፣ ባዕከር፣ ልጉዲ፣ የሑመራ አውሮፕላን ማረፊያን መቆጣጠሩንና በምዕራብ ግንባር እያደረገ ያለውን ጥቃት መቀጠሉን የመከላከያ ኢንዶክትሬሽን አስታወቀ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



