ኹከቱ በተለያዩ ከተሞች ያደረሰው ጉዳት እና መንግሥት
ከአንድ ሺህ አራት መቶ በላይ ተጠርጣሪዎች ታስረዋል
ኢዛ (እሁድ ሰኔ ፳፰ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. July 5, 2020)፦ የአርቲስት ሐጫሉ ሁንዴሳን ግድያ ተከትሎ በአዲስ አበባና በተለያዩ የኦሮሚያ ክልሎች ከፍተኛ ኹከት ከመከሰቱ ባሻገር የበርካቶች ንጹኀን ዜጎችና የመንግሥት የጸጥታ አስከባሪ አባላት ሕይወት ከመጥፋቱም በላይ ለጊዜው በውል ያልታወቀ ንብረት መውደሙ ይታወቃል። በአሁኑ ወቅት የመከላከይ ኃይል፣ የልዩ ኃይልና የፖሊስ ኃይሎች ከሕብረተሰቡ ጋር በመቀናጀት ኹከቱ በተቀሰቀሰባቸው አካባቢዎች ሰላም በማስፈን ላይ እንደሚገኙ ተገለጸ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



