ክንፈሚካኤል ገረሱ
"ተቃጥሎ ሲያበቃ 'ሂሊየም-ሃይድሮጂን'፣
ሁሉ አመድ ሲሆን ስትቀር ርቃኗን።
ያኔ ታሪክ ሆነች ፀሐይ አከተመች ፣ "
ይላሉ ጠበብቱ የምድር ፈላስፎች።
ስሚኝማ ፀሐይ! ንገሪኝ እውነቱን፣
'ሚያስተነትኑት ምሁራኑ 'ሚሉን፣
ያንቺ ማንቀላፋት ምጽዓት ማለት ይሆን?

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ