የጭቃ እሾህ (ክንፈሚካኤል ገረሱ)
ክንፈሚካኤል ገረሱ
አፈር መስሎ አፈር ልሶ፣
ጭቃ ለብሶ ጭቃ ጎርሶ።
ከቀዩ አፈር ከቀያቴው፣
ተዋህዶ ከላቆጠው፣
ጠቁሮ መሮ ከመረሬው።
ተበትኖ በያለበት በተራራ በሜዳ አረህ፤
ስንቱን ጎዳ ስንቱን ፈጀ የጭቃ እሾህ።
ክንፈሚካኤል ገረሱ
ጥር 13 ቀን 2009 ዓ.ም.
ክንፈሚካኤል ገረሱ
አፈር መስሎ አፈር ልሶ፣
ጭቃ ለብሶ ጭቃ ጎርሶ።
ከቀዩ አፈር ከቀያቴው፣
ተዋህዶ ከላቆጠው፣
ጠቁሮ መሮ ከመረሬው።
ተበትኖ በያለበት በተራራ በሜዳ አረህ፤
ስንቱን ጎዳ ስንቱን ፈጀ የጭቃ እሾህ።
ክንፈሚካኤል ገረሱ
ጥር 13 ቀን 2009 ዓ.ም.