የረቡዕ ግጥም ፪ኛ ዓመት፣ ፴፱
ሕይወት ይከስራሉ
በክፋት ቢከብሩ በተንኮል ሊያተርፉ
እችላለሁ ብለው በፍፁም አይልፉ
አጋጣሚም ሆኖ ለማግኘት ቢችሉ
ዕድሜ ቅንቡጭ ይላል ሕይወት ይከስራሉ
ሙሉውን አስነብበኝ ...ሕይወት ይከስራሉ
በክፋት ቢከብሩ በተንኮል ሊያተርፉ
እችላለሁ ብለው በፍፁም አይልፉ
አጋጣሚም ሆኖ ለማግኘት ቢችሉ
ዕድሜ ቅንቡጭ ይላል ሕይወት ይከስራሉ
ሙሉውን አስነብበኝ ...አንተ ነህ የምትቀር
ሁልቀን ሌላ ሰው ‘ሚሞት አይምሰልህ
አንድ ቀን ከዛ ቤት አንተም ትጎላለህ
በሞት ተጠፍሮ ያንተ ሁለት እግር
በቀብር ሳትቆም አንተ ነህ የምትቀር
ሙሉውን አስነብበኝ ...በአልኮል እንጠበስ!

አውቀንበት ነበር ዋሽቶ በመኖሩ፣
አስቸገሩን እንጂ! ህሊናና እግዜሩ፣
ህሊና አይታሰር እግዜር አይከሰስ፣
እንደ ልማዳችን በአልኮል እንጠበስ!
ሙሉውን አስነብበኝ ...እግርና ጫማ
እግርና ጫማ ተጣብቀው አንድ ላይ
በክር ተሳስረው አብረው ውለው ስታይ
እውነት አይምሰልህ ያ ሁሉ ፍቅራቸው
ሲመሽ ወደማታ ሄደህ ብታያቸው
በአንሶላ መካከል እግር ተዘርግቶ
ጫማ በራፉ ላይ ወድቋል አፉን ከፍቶ
ሙሉውን አስነብበኝ ...ወለላዬ (ከስዊድን)

ሰው በሕይወት ሳለ መቼም ማድነቅ አንወድ
ማሻሻል አለብን ይሄን ነገር የግድ
እኚህ ጠንካራ ሰው ፕሮፌሠር መስፍን
ለራሳቸው ቢሆን የለፉት እስካሁን
ሀብት ከሥልጣን ጋር በእጃቸው ጨብጠው
በታዩ ነበረ ከሁሉ ሰው በልጠው
ሙሉውን አስነብበኝ ...