ፕ/ር መስፍን ወልደማርያም - ሰኔ 2001 ዓ.ም.

ሪፖርተር (ሰኔ 10 ቀን 2001 ዓ.ም.) ጠቅላይ ሚኒስትሩ ምዕራባውያን በእርዳታ አሰጣጣቸው የአፍሪካን ሀገሮች የኢኮኖሚ ሉዓላዊነት አያከብሩም በማለት ንግግር ማድረጉን ዘግቧል። ከጥቂት ዓመታትኢ በፊት (ከሦስት ዓመት የሚበልጥ አይመስለኝም) ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከሙሉዓለም (ግሎባል) ሌላ አማራጭ የለም ብሎ መናገሩ ትዝ ይለኛል። የሙሉዓለም ኢኮኖሚ ማለት የሉዓላዊነት ኢኮኖሚ ማአለት ነው? ወይስ የሁለቱም ትርጉም በድንገት ተለወጠ? ለመሆኑ የኢኮኖሚ ሉዓላዊነት ምን ማለት ነው?

ሙሉውን ጽሑፍ በፒ.ዲ.ኤፍ. አስነብበኝ!

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ