የፕ/ር አስራት ወልደየስ 18ኛ ሙት ዓመት
ይገረም አለሙ

እውቁ የቀዶ ሕክምና ባለሙያ ፕ/ር አስራት ወልደየስ የወያኔ አብዮት ማግስት በዜጎች ላይ የተፈጸመው ኢሰብዓዊ ድርጊት የህሊና እረፍት ነስቷቸው በሙያቸው ከበሽታ ሲፈውሱት የኖሩትን ኢትዮጵያዊ በፖለቲካ ትግል ከወያኔ የበቀል ደባ ለመታደግ የመላው አማራ ሕዝብ ድርጅት ፕሬዝዳንት ሆነው ለወያኔ የውስጥ እግር እሳት በመሆናቸው በእስር ተሰቃይተው ከሞቱ (ከተገደሉ ማለት ሳይሻል አይቀርም) እነሆ ግንቦት 2009፣ 18 ዓመት ሆናቸው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...







