በቃሊቲ እስር ቤት የሰሞኑ አሳዝኝ ሁኔታ (ግርማ ካሣ)

የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5

Star ActiveStar ActiveStar ActiveStar ActiveStar Active

ግርማ ካሣ ( This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.

ቶርቸር (ሰቆቃ) ከዓለም እንዲጠፋ የሚታገል የዓለም አቀፍ የፀረ-ቶርቸርና የተጎጂዎች ደጋፊ ድርጅት፣ የአዕምሮን ቶርቸር ሲተነትን፣ ረዘም ላለ ጊዜ በጨለማ ቤት ውስጥ ማስቀመጥን፣ እንቅልፍ ማሳጣትን፣ መድፈርንና የመሳሰሉትን ከቶርቸር ውስጥ ያስገባቸዋል። በእንደዚህ አይነት የአዕምሮ ቶርቸር የሚያልፉ ሰዎች እራሳቸውን እንዲጠሉ የሚያደርግና የሚቆይ ከፍተኛ የአዕምሮ በሽታን እንደሚያመጣ ይናገራሉ።[1]

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የግልገል ግቤ-3 እና የላሟ ታሪክ (ኩችዬ)

Star InactiveStar InactiveStar InactiveStar InactiveStar Inactive

ኩችዬ  ( This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it. )

“ላም እሳት ወለደችና እንዳትልሰው እሳት፣ እንዳትተው ልጇ ሆነ!” - አበው

ይህ አባባል ግለሰቦችም ማኅበረሰቦችም በኑሮ ሂደት ውስጥ አስጨናቂ ምርጫ እንዲያደርጉ የሚገደዱባቸው ሁኔታዎች መኖራቸውን የሚያመለክት ነው። እነዚህ ሁኔታዎች ብንዘጋቸው የማይዘጉ፤ መልስ እስካላገኙ ድረስ ከፊታችን ዞር የማይሉ ችኰ ነገሮች ናቸው። 3ኛው የግልገል ግቤ ፕሮጀክት እንዲህ ሆኖብን ስለከረመ እንደልማዴ የማውቀውንና የሚሰማኝን ላካፍላችሁ መረጥሁ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

”ብርቱካንን እወዳታለሁ” (አማኑኤል ዘሰላም)

የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5

Star ActiveStar ActiveStar ActiveStar ActiveStar Active

ወርቀ አማኑኤል ዘሰላም ( This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it. )

ከሀገሬ ተሰድጄ የስደት ኑሮ ከጀመርኩኝ በርካታ ዓመታት አለፉ። አዲስ አበባ የነበርኩ ጊዜ የግል ትምህርት ቤት ስለተማርኩ እንግሊዘኛ ብዙ አይችግረኝም። ከፈረንጆች ጋር በኢትዮጵያዊ አነጋገር (accent) ደህና እግባባለሁ። ነገር ግን እንደ አማርኛ የውስጤን ሃሳብ መናገር አልችልም።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ኤርትራውያን መንገድ ከሚመታቸው አቶ መለስ ለምን ወደ ኤርትራ አይሔዱም? (ልዑልሰገድ)

የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5

Star ActiveStar ActiveStar ActiveStar ActiveStar Active

ልዑልሰገድ (ከአቢሲኒያ)   This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.

አዲስ አበባ ስታዲየም በተመልካች ግጥም ብሏል። ታዳሚው ገና ኳስ ጨዋታው ሳይጀመር ከየአቅጣጫው ድጋፉን ይገልጻል። በአቶ መለስ ጥብቅ ትዕዛዝ የተሰጣቸው ወታደሮች ከወትሮው በቁጥር ጨምረዋል። በጊዜው ጨዋታው በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን እና ከእናት ሀገሯ በተገነጠለችው ኤርትራ ቡድን መካከል የሚደረግ የወዳጅነት ነበር።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

መቼም የማይማሩ ፖለቲከኞች (ዳንኤል ግርማ)

Star InactiveStar InactiveStar InactiveStar InactiveStar Inactive

ዳንኤል ግርማ This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.

አቶ ሠለሞን አየለአንድነትም እንደ መአህድ - ብርቱካንም እንደ አሥራትበሚል ርዕስ መአህድንና አንድነትን እያነፃፀሩ፤ በመአህድ የሆነው ሁሉ ዛሬ በአንድነት እየተፈፀመ መሆኑን ያሳዩበትን ጽሑፍ ኢትዮጵያ ዛሬ ድረ ገጽ ላይ አነበብኩ። የኢትዮጵያ ፖለቲካ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተሻሻለ የማይመጣ ሁሌም በትናንት ዜማ የሚያቀነቅን፣ ፖለቲከኛ ነን ባዮችም ከትናንት ስለመማራቸው እያወሩ፤ በተግባር ግን ያንኑ የሚደግሙ በመሆናቸው አያሌ የለውጥ ጊዜያት እንደዘበት አምልጠውናል። የዛሬው ሁኔታቸውም ለነገ ተስፋ የሚሰጥ ሆኖ አይታይም። 

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ማሪዋና (ቦጋለ ዳኜ)

የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5

Star ActiveStar ActiveStar ActiveStar ActiveStar Active

Yegazetegnaw Mastaweshaቦጋለ ዳኜ - ከካሊፎርኒያ This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.  

“… የኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያናት ማሪዋናን መጥነው በመጠቀም በቅዳሴ ወቅት ጥቅም ላይ ያውሉታል። ዝቋላና አክሱም ላይ ይህን እንደሚያደረጉ እኔ በግሌ አውቃለሁ። …” ይህ የተወሰደው “የጋዜጠኛው ማስታወሻ” ከተባለውና በቅርቡ ከታተመው ከጋዜጠኛ ተስፋዬ ገብረአብ መጽሐፍ ገጽ 378 ላይ ነው።

ሙሉውን አስነብበኝ ...