ከዘፀዐት በፊት (በትረ ሙሴ)
በትረ ሙሴ This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.
የተወደዳችሁ ወገኖቼ!
ተደጋጋሚ ውድቀት፣ ውርደት፣ ስደት፣ መከራ፣ ችግር እና የመሳሰለት ነገሮች ለገጠመው አንድ ህዝብ በነገሮች ላይ እምነት ቢያጣ አይፈረድበትም። እኛ ኢትዮጵያውያን በአሁኑ ሰዓት የገጠመን ድክመት ይኼ ነው። እምነት የለንም። ስለዚህ ሁለ ነገር ጭልምልም ብሎ ይታየናል፤ ከዚያ ሁሉ ነገር ይበላሻል። ለማንኛውም ነገር ትዕግስት አስፈላጊ መሣሪያ ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...

ከበፈቃዱ ሞረዳ 


